Stationery and office consumables
በቂርቆስ ክ/ከተማ የዋ/ቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
Description
ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
በቂርቆስ ክ/ከተማ የዋ/ቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም የጥገና ሥራዎችና ለአገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
|
1. የደንብ |
19000 |
|
2. አላቂ የቢሮ ዕቃዎች |
19000 |
|
3. ህትመት |
10000 |
|
4. አላቂ የህክምና ዕቃዎች |
4000 |
|
5. አላቂ የት/ት ዕቃዎች |
10000 |
|
6. የልብስ ስፌት |
20000 |
|
7. አላቂ የፅዳት ዕቃዎች |
20000 |
|
8. ልዩ ልዩ መሳሪዎች መፃህፍት |
10000 |
|
9. ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች |
15000 |
|
10. ማሽነሪ ጥገና ዕድሳት ሥራዎች |
10000 |
|
11. ለህንፃ ጥገና እና ዕድሳት |
20000 |
ከህጋዊ አቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት እንፈልጋለን መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫረቾች የሚከተለውን መስፈርቶች ሟሟላት አለባቸው
- በጨረታው በጥቃቅን እና አነስተኛ የተደረጀ ሆነው የዕድገት ደረጀቸው አነሰተኛ ታዳጊ መሆን ይጠበቅባቸዋል ከሚመለከተው ክፍል ደብደቤ ማምጣት ይጠበቅባቸዋል።
- ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እና የሀገር ውስጥ ግብር አጠናቀው የከፈሉ መሆን እና ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ
- Tin ነበር ማቅረብ የሚችል
- ቫት ተመዝገቢነት ማቅረብ የሚችል
- የንግድ ምዝገባ ማቅረብ የሚችል
- የፌዴራል የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል
- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን የተሰጠ ማቅረብ የሚችል
- የአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ ያሉ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
- ከሁለት አመት ወዲህ ሁለት አመት ያልሞላው የስራ ልምድ ቢያንስ አምስት ቦታ የሰሩበት የተሟላ የስራ ልምድ ኮፒና ኦርጅናል ማቅረብ የሚችል
- የጨረታ ማስከበሪያ 20,000 ሃያ ሺህ ብር በባንክ የተረጋገጠ CPO ወይም በመስሪያ ቤታችን የውስጥ ገቢ አካውንት ያስገባበትን ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው ዋስትና ማስከበሪያ 20,000 ብቻ ለግንባታ ተጫረቾች ብቻ ይመለከታል
- ተጫራቾች የአሸነፉበትን የጥገና ሥራክፍያየሚከፈላቸው ስራውንሰርተው ሲያጠናቅቁነው።
- ለጨረታ ማስከበሪያ የሚውል ለእያንዳንዱ ኮድ /ሎት/የሚመለስ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ /CPO/ 5000 (አምስት ሺህ ብር) ማቅረብ ይኖርበታል
- ለጨረታ ሰነድ ሽያጭ የማይመለስ 200 ሁለት መቶ ብር በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት በዋልያ የመጀ/ደ/ት/ቤትፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 1 (አንድ) በግንባር በማቅረብ መግዛት ይችላሉ።
- ተጫረቾች የሚጫረቱበትን እቃ ናሙና ጨረታውን ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ ይኖርበችዋል ናሙና ለማይቀረብላቸው ዕቃዎች ፎቶ መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- የጨረታ ሰነዱን ኮፒና ኦርጅናል በመለየት በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በተለየያ ፖስታ አሽገው ሲያመጡ CPO ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ተጫረቾች የሚያቀርቡበትን የዋጋ ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ ቦታ ከነቫቱ በግልፅ ሞልተው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ እስከ 10ኛው የሥራ ቀን 11፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀ ሣጥን ቢሮ ቁጥር 1 ማስገባት ይችላሉ።
- ጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት 10ኛው ቀን በዓል ከሆነ በቀጣዩ ቀናት ከጠዋቱ 4 ሰዓት ተጫረቾች (ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል።
- የጨረታ አሸናፊ የውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ዕቃ የጠቅላላ ዋጋን 10 ፐርሰንት ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (CPO) ማስያዝ
- ት/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ ፡-
ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 11 ከቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን ዝቅ ብሎ
ስ.ቁ 011-467-2736
ማሰሳቢያ፡-
ከናሙናው ላይ ምንም አይነት የድርጅቱ ማህተም ማድረግ ተቀባይነት የለውም
በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ት/ ቢሮ በቂርቆስ ክ/ከተማ ት / ፅ / ቤት የዋልያ ቅ/ አ/መ/ደ/ት/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-06
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10ኛው የሥራ ቀን 11፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-08-07 10:00
- Bid opening (note): ጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት 10ኛው ቀን በዓል ከሆነ በቀጣዩ ቀናት ከጠዋቱ 4 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Walia Kindergarten and Elementary School
- Buyer address: ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 10 በቂርቆስ ቤ/ክርስቲያን ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 200.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Jul 27, 2026)
- Posted at: 2026-07-27T09:04:39.000Z