Property and building foreclosure

አቢሲንያ ባንክ አ.ማ. የተለያዩ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ የሀራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

አቢሲንያ ባንክ አ.ማ. በአዋጅ ቁጥር 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት በሰንጠረዡ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ የሀራጅ ጨረታ እወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::

ተጫራቾች ለጨረታው ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል::

  • ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4 (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ::
  • የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (በአስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል:: በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ. ይመለስላቸዋል::
  • ተበዳሪው/ መያዣ ሰጪው በሐራጁ ቀንና ሰዓት ጨረታ በሚካሄድበት ቦታ መገኘት ይችላሉ:: ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል::
  • የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግሥት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፣ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውም ወጪዎችን ገዥ ይከፍላል:: ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሲሆን ቀሪ የሊዝ ክፍያ እዳ ደግሞ ወደ አሸናፊው/ገዥው የሚተላለፍ ይሆናል::
  • የጨረታው አሸናፊ ንብረቱ በሚገኝበት የከተማ አስተዳደር ወይም ወረዳ አስተዳደር ዘንድ ቀርቦ ባሸነፈበት ንብረት ላይ የሚከፈሉ ክፍያዎችን፣ ግብርና ታክስ ይከፍላል::
  • የጨረታው አሸናፊዎች ለመንግሥት የሚከፈለውን የ15% (የአስራ አምስት በመቶ) የተጨማሪ እሴት ታክስ ካለ ይከፍላሉ::
  • ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ ለመጎብኘት የሚቻል ሲሆን፣ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 046-212-1710 እና በ046-212-2346 ሀዋሳ በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
  • ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

.

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር

ጨረታው የሚካሄድበት ቀንና ..

የተጫራቾች ምዝገባ ሰዓት

ጨረታው ሰዓት

ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ ንብረቱ በሚገኝበት

የንብረቱ ኣገልግሎት

የቦታው ስፋት (በካ.)

የይዞታ ማረጋገ ሰነ ቁጥር

ጨረታው የወጣበት ጊዜ

1

አቶ ኢሳያስ ዳሌ

አቶ ብርሃኑ ኃይሉ ወልደማርያም

ሲዳማ //መ፣ ሀዋሳ ከተማ፣ ታቦር /ከተማ፣ ሂጣታ ቀበሌ

5,122,162.66

ነሃሴ 21 ቀን 2018 .

4:00- 500 ጠዋት

5:01- 5:30 ጠዋት

ሀዋሳ ከተማ፣ታቦር /ከተማ፣ አቢሲንያ ባንክ አሊቶ ቅርንጫፍ

ለመኖሪያ

376.84 .

1135

ለመጀመሪያ ጊዜ

2

አቶ ከማል ሀሰን አራርሶ

/ አሊያ ከድር ጫካ

ኦሮሚያ //መ፣ምዕራብ አርሲ ዞን፣ ሻሸመኔ ከተማ፣ አለቼ /ከተማ፣አዋሾ ወረዳ

3,879,134.06

ነሃሴ 22 ቀን 2018 .

4:00- 500 ጠዋት

5:01-5:30 ጠዋት

ሻሸመኔ ከተማ አለቼ /ከተማ፣ አቢሲንያ ባንክ አዋሾ ቅርንጫፍ

ለመኖሪያ

146.46 .

LHC NO- 22092912

ለመጀመሪያ ጊዜ

3

አቶ ከማል ሀሰን አራርሶ

አቶ ከማል ሀሰን አራርሶ

ኦሮሚያ //መ፣ምዕራብ አርሲ ዞን፣ ሻሸመኔ ከተማ፣አለቼ /ከተማ፣አዋሾ ወረዳ

3,190,299.86

ነሃሴ 22 ቀን 2018 .

8:00- 900 ከሰዓት

9:00- 930 ከሰዓት

ሻሸመኔ ከተማ፣አለቼ /ከተማ፣ አቢሲንያ ባንክ አዋሾ ቅርንጫፍ

ለመኖሪያ

140 .

LHC NO- 18490

ለመጀመሪያ ጊዜ

4

አቶ ዮሐንስ ስለሺ

/ ቦጋለች

ኦሮሚያ //መ፣ ያቤሎ ከተማ፣ 02 ቀበሌ

800,216.60

ነሃሴ 26 ቀን 2018 .

8:00- 900 ከሰዓት

9:00- 930 ከሰዓት

ያቤሎ ከተማ፣ አቢሲንያ ባንክ ያቤሎ ቅርንጫፍ

ለመኖሪያ (G+0)

226.50 .

LHC NO- 341/2010

ለሁለተኛ ጊዜ

5

ገናሌ አግሮ ኢንዱስትሪ /የተ/ የግ/

መኩሪያ ባሳዬ

ሲዳማ // ሐዋሳ ከተማ፤ አዲስ /ከተማ፤ ዳካ ቀበሌ

44,118,562.37

ነሃሴ 28 ቀን 2018 .

4:00-5:00 ጠዋት

5:01-5:30 ጠዋት

ሀዋሳ ከተማ አቢሲንያ ባንክ . ሐዋሳ ዲስትሪክት /ቤት 4. ፎቅ

ጅምር G+3 የንግድ ሕንጻ

3,800.00 .

6565

ለሁለተኛ ጊዜ

አቢሲንያ ባንክ አ.ማ.


Tender details

  • Deadline: 2026-09-03
  • Bid closing time: 11:00
  • Bid closing (note): የጨረታው መዝጊያ ቀን በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-09-03 11:00
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Bank of Abyssinia S.C.
  • Buyer address: Addis Ababa Ethiopia
  • Bid bond: 25%
  • Published on: Reporter (Jul 26, 2026)
  • Posted at: 2026-07-27T10:54:34.000Z
← Back to all tenders