Property and building foreclosure

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. የመኖሪያ ቤት በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

ለ2ኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ/ማ ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪዎች ያለባቸውን ብድር በወቅቱ ባለመክፈላቸው ምክንያት ተቋሙ አነስተኛ የፋይናንስ ስራ አዋጅ ቁጥር 626/2001 እና አዋጅ ቁጥር 97/1990 በተሠጠው ስልጣን መሠረት ብድሩን በዋስትና ወይም በመያዣነት የተያዘውን የመኖሪያ ቤት በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል። በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ እንድትወዳደሩ ይፈልጋል፡፡

የቅርንጫፍ ስም

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዠ ስም

ንብረቱ የሚገኝበት ቦታ

የቤቱ ስፋት

የሐራጅ መነሻ ዋጋ

ሐራጁ የሚካሄድበት ቦታ

ሰርጸ ድንግል ቅርንጫፍ፡፡

ጥላሁን ደጀኔ ትዛዙ፡፡

ጥላሁን ደጀኔ ትዛዙ

አጼ ቴዎድሮስ / ህዳር 11 የንግድ ቤት፡፡

3810 .ሜ፡፡

34‚699‚254.4

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ሰርጸ ድንግል ቅርንጫፍ ነሀሴ 20-2018 . ከጠዋቱ 500

ማሳሰቢያ፡-

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል የሃራጁን አምስት በመቶ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ወይም ሲፒኦ በማስያዝ መጫረት ይቻላል፡፡
  2.  አሸናፊው ጨረታውን ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ ገንዘቡን በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ይህን ካላደረገ ለሃራጅ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ ሳይሆን ውሉ ይቋረጣል፡፡
  3. ሐራጁ የሚካሄድበት በአማራ ክልል በባህርዳር ከተማ አስተዳደር ፋሲሎ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 ሰርጸ ድንግል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ይሆናል፡፡
  4. በጨረታው ላይ ተጫራቾችና ባለንብረቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት አለባቸው፡፡
  5. ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  6. በመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን እና የስም ማዛወሪያዎችን እና ሌሎች ወጭዎችን የጨረታው አሸናፊ ይሸፍናል፡፡
  7.  ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251 583 209 021 መጠየቅ ይቻላል፡፡

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ/ማ


Tender details

  • Deadline: 2026-08-26
  • Bid closing time: 11:00
  • Bid opening: 2026-08-26 11:00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Tana Micro Finance Institution S.C.
  • Bid bond: 5%
  • Published on: Be'kur (Jul 27, 2026)
  • Posted at: 2026-07-29T05:54:08.000Z
← Back to all tenders