Property and building foreclosure

ስፋቱ 200 ካ.ሜ የሆነ ቤት ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ እነ ቅዱስ ዬሐንስ 7 ሰዎች እና በአፈ/ተከሳሽ አንተሁን መኮነን መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክስ ክርክር ጉዳይ፤ በአንተሁን መኮነን ስም ተመዝግቦ የሚገኝ ቤት የካርታ ቁጥር 1469/07 የሆነ በምስራቅ መሰረት ጎላ፣ በምእራብ ፈንታሁን በላይ፣ በሰሜን መንገድ እንዲሁም በደቡብ አትርሳው የሮም መካከል ተዋስኖ የሚገኘው ፤ 200 ካ.ሜ፣ የመነሻ ዋጋው 1‚986‚320.68 (አንድ ሚሊዩን ዘጠኝ መቶ ሰማንያ ስድስት ሽህ ሶስት መቶ ሃያ ብር ከስልሳ ስምንት ሳንቲም) ነሀሴ 12/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 ድረስ በግልጽ ጨረታ ይሸጣል መጫረት የምትፈልጉ ተጫራቾች ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ በሰአቱና በቦታው በመገኘት ተመዝግባችሁ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን የመጨረሻው አሸናፊ ያሸነፈበትን ¼ኛውን ወዲያውኑ በሞ/85 ማስያዝ የሚጠበቅበት መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል።

የባሕር ዳር እና አካ/ከ/ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-08-18
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-08-18 12:00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Bahir Dar and Surrounding High Court
  • Published on: Be'kur (Jul 27, 2026)
  • Posted at: 2026-07-29T06:42:16.000Z
← Back to all tenders