Property and building foreclosure

የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ ተከሳሽ እነ ሀና የሻንበል እና በአፈ/ተከሳሽ ሀይማኖት ክንዱ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ በጎንጅ ቆለ/ወ/አዲስ አለም ከተማ በሟች ሻ/ሳሙኤል አየለና ሀይማኖት ክንዱ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ በካርታ ቁጥር --በአዋሳኝ

ተ.ቁ

በምስራቅ

በምዕራብ

በሰሜን

በደቡብ

ካ.ሜ

ግምቱ

 

ጌታዬ ጌታቸው

ጥላዬ ዘለቀ

እንዳሆነ

መንገድ

10x250

ዜሮ

መካከል ተዋስኖ የሚገኘውን ቤት (ንብረት) በመነሻ ዋጋው ዜሮ ሆኖ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከ23/11/2018 እስከ 22/12/2018 ዓ.ም በአየር ላይ የሚውል ሆኖ ነሀሴ 23/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00-6፡00 ሰዓት ድረስ በግልፅ ጨረታ ስለሚሸጥ መጫረት የምትፈልጉ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በሰዓቱና በቦታው በመገኘት ተመዝግባችሁ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የመጨረሻ አሸናፊው ያሸነፈበትን 1/4ኛውን ወዲያውኑ በሞ/85 ማስያዝ የሚጠቅበት መሆኑን ፍ/ቤቱ ያሳውቃል።

የባህር ዳርና አካባቢዋ ከ/ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-08-29
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-08-29 12:00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Bahir Dar and Surrounding High Court
  • Published on: Addis Zemen (Jul 30, 2026)
  • Posted at: 2026-07-30T08:42:40.000Z
← Back to all tenders