Property and building foreclosure
ዓባይ ባንክ አ.ማ መኖሪያ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 79/2018
ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የንብረቱ አድራሻ |
የቦታው ስፋት
|
የባለቤትነት ማረጋገጫ/ የይዞታ ልዩ መለያ/ ሰነድ (ካርታ)ቁጥር |
የንብረቱ አይነት
|
የጨረታ መነሻ ዋጋ
|
ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ |
||||
|
አበዳሪው ቅ/ፍ |
ከተማ |
ወረዳ/ቀበሌ |
የቤት.ቁ |
ቀን |
ሰዓት |
|||||||
|
1 |
መዝገቡ ጥላሁን |
የተበዳሪው |
አዴት |
አዴት |
01 |
- |
180 ካ/ሜ
|
ከአገ/5686/09 |
ለመኖሪያ |
756,703.00
|
ነሐሴ 27 /2018 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
|
2 |
መዝገቡ ጥላሁን |
ደጀኔ አምባው |
አዴት |
አዴት |
01 |
|
200 ካ/ሜ
|
ከአገ/113 202/13
|
ለመኖሪያ |
704,030.00
|
ነሐሴ 29 /2018 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8፡00-10:00 |
|
3 |
ተመስገን አስሬ |
የተበዳሪው
|
መሀል ገበያ |
ባሕር ዳር |
14
|
|
510 ካ/ሜ |
04/001/3367 |
ለመኖሪያ |
7,632,770.00
|
ነሐሴ 27 /2018 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
|
4 |
ሀይማኖት ፍቃዴ |
የተበዳሪው
|
ባሕር ዳር
|
ባሕር ዳር |
ህዳር-11
|
|
200 ካ/ሜ |
44437/11 |
ለመኖሪያ |
13,189,811.00
|
ነሐሴ 27 /2018 ዓ.ም |
ከሰዓት ከ8፡00-10:00 |
|
5 |
ለዓለም አለኽኝ |
ኤስ/ጂ/ኤል(SGL) trading PLC |
ግዮን
|
ባሕር ዳር
|
ጣና |
- |
7000 ካ/ሜ |
ባህኢፓ/ 0008/10
|
ለኢንዱስትሪ |
23,752,944.00
|
ነሐሴ 28 /2018 ዓ.ም |
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
|
6 |
መንግስቱ ተመስገን |
የተበዳሪው |
ሸዋበር |
አምበር |
አምበር 01 |
|
500.00 ካ/ሜ |
892 |
የንግድ |
721,518.00 |
ጳጉሜ 3/2018 ዓ.ም. |
ጠዋት ከ4፡00-6:00 |
ማሳሰቢያ
- ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ። በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል።
- የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል። ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም።
- ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል። የባንኩን የብድር መመሪያ መስፈርት ለሚያሟላ ገዢ ባንኩ የከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል።
- በተ.ቁ 1፣2 እና 5 ላይ ያሉት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው በአበዳሪ ቅርንጫፍ ጽ/ ቤት ውስጥ ሲሆን በተራ ቁጥር 3 እና 4 ላይ ያሉት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ በባሕርዳር ዲስትሪክት ጽ/ቤት ውስጥ ነው። እንዲሁም በተራ ቁጥር 6 ላይ ያለው ቤት ጨረታ የሚካሄደው በአምበር ቅርንጫፍ ውስጥ ነው።
- ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣የስም ማዘዋወሪያ እና ሌሎች ውዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው/አሸናፊው ይከፍላል።
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ከአገኘ በጨረታው አይገደድም።
ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 011 554 9736 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
Tender details
- Deadline: 2026-09-08
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-09-08 12:00
- Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Abay Bank S.C.
- Bid bond: 25%
- Published on: Reporter (Aug 02, 2026)
- Posted at: 2026-08-03T12:15:50.000Z