Textile, Garment and Leather

የጉለሌ ክ/ከተማ አዲስ ሕይወት ጤና ጣቢያ ነሐሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ገጽ 22 ላይ በወጣው የጨረታ መለያ ቁጥር 001/2019 ዓ.ም. የአንደኛ ዙር ዕቃ ግዥ ላይ የጨረታ ማስተካከያ አውጥቷል

Description

ማስተካከያ

ነሐሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ገጽ 22 ላይ በወጣው የጨረታ መለያ ቁጥር 001/2019 ዓ.ም የአንደኛ ዙር ዕቃ ግዥ ግልጽ ጨረታ በጉ/ክ/ከተማ አዲስ ሕይወት ጤና ጣቢያ ማስታወቂያ የወጣ ሲሆን ሆኖም መዝጊያው በኦሮሚያ ክልል መንግስት በሸገር ከተማ አስተዳደር የገላን ክ/ከተማ ጽ/ቤት የተባለው በስህተት ሲሆን የጉለሌ ክ/ከተማ አዲስ ሕይወት ጤና ጣቢያ በሚል ተስተካክሎ እንዲነበብ እንገልጻለን፡፡

የጉለሌ ክ/ከተማ አዲስ ሕይወት ጤና ጣቢያ

 ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/6a79914a0a538ad177000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-08-18
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ጨረታው በ10ኛው ቀን በ11፡00 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-08-19 12:00
  • Bid opening (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Gulele Sub City Addis Hiwot Health Center
  • Buyer address: ሽሮሜዳ ሥላሴ ቤ/ክርስቲያን ሳይደርሱ በስተግራ በሚያስገባው አስፓልት 500 ሜትር ገባ ብሎ በቀድሞው ቀበሌ 23/18 በአሁኑ ወረዳ 6 አጠገብ
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 200.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Aug 14, 2026)
  • Posted at: 2026-08-14T08:14:06.000Z
← Back to all tenders