Stationery
የቀቤና ልዩ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት የጽህፈት መሳሪያ፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ፈርኒቸር እና የመኪና ሞተር ዘይት፣ ዳፕስተር፣ ፊልትሮ የዘይትና ናፍጣ ግዢ መፈፀም ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 001/2019
የቀቤና ልዩ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ለሴክተሮች ግልጋሎት የሚውል የተለያዩ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በዝቅተኛ ዋጋ የተመረጠውን እቃ ግዢ መፈፀም ይፈልጋል።
ስለዚህ ከዚህ በቀረቡ፦
- የጽህፈት መሳሪያ
- ኤሌክትሮኒክስ
- ፈርኒቸር
- የመኪና ሞተር ዘይት፣ ዳፕስተር፣ ፊልትሮ የዘይትና ናፍጣ
በዚህ መነሻ፤
- በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ኮፒ ያለው፡፡
- ቲን ነምበር ሰርተፍኬት ኮፒ ማቅረብ የሚችል፡፡
- የቫት ሰርተፍኬት ኮፒ ማቅረብ የሚችል፡፡
- በአቅራቢነት የተመዘገበ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፡፡
- የጨረታ ማቅረቢያ ቀን ጨረታ ከወጣ 15 የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን 15ኛው ቀን የጨረታው ሰነድ በሁለት ኮፒና በአንድ ኦርጅናል በፖስታ በማሸግ ግዥ/ን/አስ/ኬ/ቲም ክፍል የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ ስድስት ሰዓት የሚታሸግ ሲሆን ስምንት ሰዓት ላይ የሚከፈት ይሆናል፡፡
- የጨረታ ሰነድ በግዢ ንብረት አስተዳደር ኬዝቲም ክፍል ብር 500.00 ብር በየሎት መግዛት ይቻላል፡፡
- የጨረታ ማስከበሪያ በCPO/በሌላ አማራጭ ብር 50,000 ማቅረብ ይጠበቃል፡፡
- ተጫራቾች ወኪሎች በመክፈቻ ሰዓት ላይ መገኘት ይቻላል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።
ለበለጠ መረጃ
በስልክ ቁጥር: 011 330 12 54 ፣12 55 ደውስው ይጠይቁ።
የቀቤና ልዩ ወረዳ ፋይናስ ጽ/ቤት
ወልቂጤ
Tender details
- Deadline: 2026-09-01
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ጨረታ ከወጣ 15 የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን 15ኛው ቀን ስድስት ሰዓት
- Bid opening: 2026-09-01 14:00
- Bid opening (note): ጨረታ ከወጣ 15 የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን 15ኛው ቀን ስምንት ሰዓት
- Region: Central Ethiopia
- Publishing entity: የቀቤና ልዩ ወረዳ ፋይናስ ጽ/ቤት
- Bid bond: 50,000 ብር
- Bid document price: 500.00 ብር በየሎት
- Published on: Addis Zemen (Aug 15, 2026)
- Posted at: 2026-08-15T07:53:12.000Z