Office Furniture

በሲዳማ/ብ/ክ/መንግስት የሸበዲኖ ወረዳው ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለሴክቴር መስሪያ ቤቶች የሚውል የፈርኒቸር ዕቃዎች ለመግዛት ስለምንፈልግ በጋዜጣ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

በሲዳማ/ብ/ክ/መንግስት የሸበዲኖ ወረዳው ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለሴክቴር መስሪያ ቤቶች የሚውል የፈርኒቸር ዕቃዎች ለመግዛት ስለምንፈልግ በጋዜጣ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በዚህ መሠረት መጫረት የሚችሉት፡-

  • በዘርፉ ህጋዊ የስራ ፈቃድ ያላቸው።
  • የዘመኑን ግብር የከፈሉ የቲን ና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።
  • በስራ ሂደቱ ማንኛውም ማስጠንቀቂያ ያልተሰጣቸው
  • የጨረታ ማስከበሪያ ከሚያቀርቡት 2% በባንክ የተረጋገጠ CPO ከጨረታ ሰነድ ጋር ማስያዝ የሚችሉ።
  • የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል የፈርኒቸር ዕቃዎች ለመግዛት አይነቶችን የሚገልጽ ሰነድ ከገቢዎች ጽ/ቤት መግዛት ይችላሉ።
  • ስለዚህ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ ለ15 (አስራ አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ የእያንዳንዱን የፈርኒቸር ዕቃዎች የሚሸጡበት ዋጋ በመግለጽ በፖስታ አሽገው ዘወትር በስራ ሰዓት ሸ/ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግ/ከ/ን/አስተዳደር የሥራ ሂደት ክፍል በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማኖር ይችላሉ።
  • ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ16ኛው ቀን ሲሆን የፖስታ ሳጥኑ በ8፡00 ሰዓት ታሽጎ 8፡30 ሰዓት ይከፈታል።
  • ዕለቱ የበዓል ቀን ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በተመሳሳይ ሰዓት በቀጣይ ስራ ቀን ይከፈታል።
  • ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።
  • የጽ/ቤቱ ስልክ ቁጥር፡- 0462260284/0916156117

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሸበዲኖ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-02
  • Bid closing time: 14:00
  • Bid closing (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ በ16ኛው ቀን ሲሆን የፖስታ ሳጥኑ በ8፡00 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-09-02 14:30
  • Bid opening (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ በ16ኛው ቀን ሲሆን የፖስታ ሳጥኑ በ8፡30 ሰዓት
  • Region: Sidama
  • Publishing entity: Sidama Zone Shebedino Woreda FEDB
  • Bid bond: 2%
  • Bid document price: 200.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Aug 15, 2026)
  • Posted at: 2026-08-15T07:59:00.000Z
← Back to all tenders