Textile, Garments and Uniforms
በአዲሰ አበባ ከተማ አሰተዳደር ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 አንጦጦ ማርያም ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 በጀት አመት በመደበኛና በውስጥ ገቢ በጀት የተለያዩ እቃዎች ግዥና የጥገና ስራዎች በአንደኛ ዙር ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በግዥ እና በአገልግሎት መፈፀም ይፈልጋል
More tags
Description
የ1ኛ ዙር ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
በአዲሰ አበባ ከተማ አሰተዳደር ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 አንጦጦ ማርያም ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 በጀት አመት በመደበኛና በውስጥ ገቢ በጀት የተለያዩ እቃዎች ግዥና የጥገና ስራዎች በሎት የሰራተኛ ቡናና አና ሻይ ከፋፍሎ በአንደኛ ዙር ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በግዥ እና በአገልግሎት መፈፀም ይፈልጋል።
|
ሎት1 |
የደንብ ልብስ፤ የስፖርት ትጥቅ ግዥ፤ ስፌት፤ ፍራሽ፤ ካፖርት እና ብርድ ልብስ |
ብር 22,039.98 |
|
ሎት2 |
አላቂ የቢሮ ዕቃዎች |
ብር 13,084.64 |
|
ሎት3 |
ህትመት |
ብር 1200 |
|
ሎት4 |
አላቂ የህክምና ዕቃዎች |
ብር 1200 |
|
ሎት5 |
አላቂ የትምህርት ዕቃዎች |
ብር 12,000 |
|
ሎት6 |
ለሌሎች አላቂ ዕቃዎች |
ብር 19,600 |
|
ሎት7 |
ለተለያዩ መሣሪየዎችና መጻሕፍት |
ብር 3000 |
|
ሎት8 |
-ኮንፒውተር ፕሪንተር ፎቶ ኮፒ ማባዣ ማሽን ጥገና |
ብር 6,000 |
|
ሎት9 |
ለህንጻ፤ለቁሳቁስ እና ለተገጣጠሚዎች ጥገና |
ብር 26,000 |
|
ሎት10 |
ቋሚ እቃ |
ብር 28,000 |
|
ሎት11 |
ለመስተንግዶ የሰራተኛ ቡናና አና ሻይ |
ብር 17,400 |
በዚህ ጨረታ ለመወዳደር የምትፈልጉና የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ሕጋዊ ተወዳዳሪዎች፡-
1. በመንግስት የንግድ ፈቃድ ያላቸው።
2. በዘመኑ የታደሰ የመንግስት የንግድ ፈቃድ ያላቸው።
3. የዕቃዎች ዋጋ 15% ቫት ተጨምሮ ይቅረብ፡ ባይቀርብ አንደ ተጨመረ ሆኖ የሚሰራ ይሆናል።
4. ተጫራቶች የማይመለስ በእያንዳንዱ ሎት ብር 200 (ሁለት መቶ ) በመክፈል የጨረታውን ዝርዝር መረጃ የያዘ ሰነድ ከት/ ቤቱ ፋ/ግ/ን/አሰ/ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 06 በመምጣት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
5. ተጫራቶች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙት ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ ቦታ ላይ በግልፅ መሙላት አለባቸው።
6. ተጫራቶች በየሎቱ የጫረታ ማሰከበሪያ ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው።
7. ተጫራቶች የተመረጡ ዕቃዎች እና ናሙና ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸው፡
8. ተጫራቶች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳሣን ውስጥ ቢሮ ቁጥር 05 ማሰገባት ይቻላል።
9. አሸናፊ ሆነው የተመረጡ ደርጅቶች ካሸነፉበት ጠቅላለ ዋጋ 10% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ የውል ማስከበሪያ ማቅረብ አለባቸው።
10. አሸናፊ ተጫራች ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች በራሱ የትራንስፖርት ወጪ ት/ቤቱ ንብረት ክፍል ድረስ ማምጣት አለበት። ት/ቤቱ በጭቃዎች ላይ 20% የመጨመር የመቀነስ መብት አለው።
11. ጨረታው የሚከፈተው የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣ የመጨረሻ በ10ኛው ቀን 11፡00 ሰዓት ተዘግቶ በ11ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተጫራቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች፣ ሁሉም ተጫራቶች ቢገኙም ባይገኙም በተገኘው ተጫራች የሚከፈት ይሆናል።
12. ት/ቤቱ የተሻለ መንገድ (አማራጭ) ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዘ መብቱ የተጠበቀ ነው።
13. አድራሻ ጉለሌ ከፍለ ከተማ አንጦጦ ማሪያም ቤተከርስቲያን ከፍ ብሎ እንጦጦ ማሪያም የመጀ/ደ/ት/ቤት
14. ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 011 812 0769/ 09 10 20 56 14
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ ቢሮ በጉለሌ
ክ/ከተማ ት/ጽ ቤት እንጦጦ ማርያም የመ/ደ/ት/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-27
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10ኛው ቀን 11፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-08-28 12:00
- Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Entoto Mariam Elementry School
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 200.00 ብር ለእያንዳንዱ
- Published on: Addis Zemen (Aug 16, 2026)
- Posted at: 2026-08-17T08:24:31.000Z