Finishig Works

ፀደይ ባንክ አ.ማ. የህንፃ ግንባታ እድሳት ሥራ እና የፅህፈት መሳሪያ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት/መግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ብ/ግ/ጨ/0023/2018

ፀደይ  ባንክ አ.ማ  ከስር የተዘረዘሩትን ዕቃዎች ሥራዎች አገልግሎቶች ፈቃድ ያላቸውን ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት/ ማሰራት ይፈልጋል።

ሎት 1

የህንፃ ግንባታ እድሳት ሥራ  አዲስ ዘመን ወረ እና አዴት ቅርንጫፎች BC / GC -6 and above

ሎት 2

የህንፃ ግንባታ እሳት ሞጣ   ደንበ እና ቻግኒ ቅርንጫፎች BC / GC -6 and above

ሎት 3

የፅህፈት መሳሪያ ዕቃዎች

ተቁ

የዕቃው አይነት

ብዛት

ተቁ

የዕቃው አይነት

ብዛት

1

A4 copy paper

19,250

13

Blue Pen

82,500

2

Carbon

550

14

Red Pen

1,104

3

Flat file

27,500

15

Protocol record

275

4

Rubber band

783

16

Glue/cola

550

5

Stapler wire small

2,446

17

Stapler Machine BIG

178

6

Paper clip medium

550

18

Stapler Machine Medium

330

7

Fastener

438

19

Puncher Big

207

8

Stamp ink

1,650

20

Puncher small

240

9

Register record

1,100

21

Toner (Printer Ink MLT-D203E)

479

10

Marker

530

22

Printer ink 26A

110

11

Fluid

55

23

Photocopy ink C-EXV42

550

12

Box file with Metal

8,250

 

ስለሆነም ከዚህ በታች የቀረበውን መስፈርት የሚያሟላ ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ ድርጅት/ነጋዴ መወዳደር የሚችል መሆኑን እንገልጻለን።

  1. የ2018 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምስክር ወረቀት፣ በጨረታ ለመካፈል ለመሳተፍ የሚሰጥ የምስክር ወረቀት/ክሊራንስ ጊዜው ያላለፈበት። ቴክኒካል ዶክመንትና የሚያቀርቡበትን ዋጋ በጨረታ ሰነዱ መሰረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  2. ለጨረታ ማስከበሪያ የአጠቃላይ ዋጋውን 2% ወይም የአጠቃላይ ዋጋው 2% ከብር 500,000.00 የሚበልጥ ከሆነ ብር 500,000.00 በሲፒኦ /CPO/ ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ የ90 ቀን በፀደይ ባንክ አማ ስም ማሰራት ይኖርባቸዋል። ከየትኛውም የፀደይ ባንክ አማ ቅርንጫፍ የተሰጠ ሲፒኦም ሆነ ባንክ ጋራንቲ ተቀባይነት የለውም።
  3. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከነሐሴ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት የሥራ ቀኖች ማለትም ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት እና ከሰዓት በኋላ ከ7:00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 11:00 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ አምስት መቶ ብር /500.00/ ፀደይ ባንክ ለገሃር ቅርንጫፍ ወይም በማንኛውም የፀደይ ባንክ ቅርንጫፍ የሂሳብ ቁጥር 1201390000037 በመክፈል ሰንጋተራ አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት 16ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 09 ከግዥ ክፍል ሰነዱን መዉሰድ ይችላሉ።
  4. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የጨረታ ሰነድ በሰም በታሸገ ፖስታ ጨረታው እስከሚዘጋበት ሎት-1 እና ሎት -2 ነሐሴ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ድረስ ፣ ሎት 3 ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ድረስ አዲስ አበባ ሰንጋተራ አካባቢ ጤና ሚኒስቴር ዝቅ ብሎ በሚገኘው ፀደይ ባንክ ዋና መ/ቤት 16ተኛ ፎቅ ግዥና ዉል አስተዳደር ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታው በተዘጋበት ዕለት በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመስሪያ ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል።
  5. የጨረታዉ መዝጊያ ሰዓት ካለፈ በኋላ የሚመጣ ማንኛዉም የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረዉም።
  6. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ ፡- አዲስ አበባ ሰንጋተራ አካባቢ ጤና ሚኒስቴር ዝቅ ብሎ በሚገኘው የፀደይ ባንክ ዋና መ/ቤት ስልክ ቁጥር 011 558 1658 

ፀደይ ባንክ አ.ማ


Tender details

  • Deadline: 2026-09-01
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid closing (note): የጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-09-01 10:30
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Tsedey Bank S.C.
  • Buyer address: Legahar Orda Building, 8th Floor room No-804
  • Bid bond: የአጠቃላይ ዋጋውን 2% ወይም የአጠቃላይ ዋጋው 2% ከብር 500,000.00 የሚበልጥ ከሆነ ብር 500,000.00
  • Bid document price: 500.00 ብር ለእያንዳንዱ
  • Published on: Reporter (Aug 16, 2026)
  • Posted at: 2026-08-17T10:02:29.000Z
← Back to all tenders