Textile, Garment and Leather
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ፋ/ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎችን መግዛት ይፈልጋል
Textile, Garment and LeatherShoes and Other Leather ProductsTextile, Garments and Uniforms
Addis Ababa
More tags
StationeryOffice Supplies and ServicesOffice Machines and AccessoriesComputer and AccessoriesIT and TelecomCleaning and Janitorial Equipment and ServiceEquipment and AccessoriesElectrical, Electromechanical and ElectronicsHouse FurnitureFurniture and FurnishingOffice FurnitureAudio Visual, Photography and Filming Service and EquipmentArtOthersRentEvent Organizing and PlanningAdvertising and PromotionGeneratorsEnergy, Power and ElectricityPromotional ItemsPrinted Advertising MaterialsPrinting and PublishingCatering and Cafeteria ServicesProducts and ServicesAgriculture and FarmingRaw Materials and SuppliesFlora and HorticultureVeterinary Equipment and SuppliesHealth Care, Medical IndustryTransportation ServiceWarehousing, Transit and Transport ServiceVehicleTour and TravelHospitality, Tour and TravelOffice Machines and ComputersMaintenance and RepairFurnitureLabour Outsourcing ServicesAmharic2merkatoKolfe Keranio Sub City Woreda 9 Finance and Economic development Office
Description
አንደኛ ዙር ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
ቁጥር 001/2019 ዓ.ም
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ፋ/ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሎቶች፡-
|
የሎት ዝርዝር |
የእቃው ዓይነት |
የተጠየቀው የጨረታ ማስከበሪያ |
|
ሎት 1 |
የደንብ ልብስ |
36000 ብር |
|
ሎት 2 |
አላቂ ጽህፈት መሳሪያዎች እና መገልገያ እቃዎች |
40000 ብር |
|
ሎት 3 |
የጽዳት እቃዎች |
28000 ብር |
|
ሎት 4 |
ቋሚ ዕቃ ኤሌክተሮኒክስ እና ፈርኒቸር |
20000 ብር |
|
ሎት 5 |
የዲኮር ፣ሞንታርቦ እና ጄኔሬተር ኪራይ |
10000 ብር |
|
ሎት 6 |
ህትመት ስራዎች |
10000 ብር |
|
ሎት 7 |
መስተንግዶ |
3000 ብር |
|
ሎት 8 |
የአትክልት ልማት ዘር እና የእንስሳት መድሀኒት |
5000 ብር |
|
ሎት 9 |
የትራንስፖርት አገልግሎት /መኪና ኪራይ/ |
5000 ብር |
|
ሎት 10 |
የኮምፒተር ፕሪንተር፣ስካነር እና ፎቶ ኮፒ ማሽኖች ጥገና የፈርኒቸር /ጠረጴዛ፣ወንበር መሳቢያ የመሳሉት/ ጥገና |
5000 ብር |
|
ሎት 11 |
የጉልበት ስራዎች |
3000 ብር |
ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
- ግብር የከፈሉበትና የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል የንግድ መስክ ያለው።
- በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ከሆነ የተደራጁበትን የስራ መስክ /ዘርፍ/ የሚገልጽ በጨረታው የሚያሳትፍበት የድጋፍ ደብዳቤ በጽ/ቤት ሀላፊው ፊርማ የተረጋገጠ ማቅረብ የሚችሉ።
- በአቅራቢነት የተመዘገበበትን ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል ፣የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ በየሎቱ በብር 300.00 / ሶስት መቶ ብር/ በመግዛትና በትክክል በመሙላት በታሸገ ኢንቨሎፕ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ በተለያዩ ኢንቨሎፕ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ በተለያዩ ፖስታ በማድረግ በኮ/ቀ/ክ/ከ/ወ/9 ፋይናስ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 7 በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
- ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን የጨረታ ማስከበርያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ አለባቸው።
- በሎት 5፣ሎት 6፣ሎት8፣ ሎት9 ሎት 10 እና ሎት11 የቲኦቲ ወይም የቫት ተመዝጋቢ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ ሌሎች ሎቶች ማለትም ሎት 1፣ሎት2፣ሎት3፣ሎት 4፣ሎት 7 የቫት ተመዝጋቢ ማስረጃ ማቅረብ አለበት።
- ማንኛውም ተጫራች የሚጫረትበትን እቃ (ሎት 1፣ሎት 2፣ ሎት 3፣ ሎት 4፣ ሎት6 ናሙና እና ሎት 5 (ዲኮር) በፎ በቅድሚያ ማቅረብ ግዴታ አለበት።
- ናሙና መቅረብ የሌለባቸው ደግሞ ፣ ሎት5፣ ሎት7፣ሎት 8፣ሎት9፣ሎት10 ሎት 11
- ማንኛውም ተጫራች የሚጫረትበትን እቃ የቫት ወይም ቲኦቲ ዋጋ ጨምሮ እቃውን ዝርዝር ማስገባት ይኖርበታል፤ ቫትን ያላካተተ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ከጨረታ ውድድር ይሰረዛል።
- ማንኛውም ተጫራች ያሸነፈበትን ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ ይኖርበታል።
- ማንኛውም ተጫራች የጽዳት እቃዎች እና የደንብ ልብስ አገር ውስጥ ምርት የሚያቀርቡ ይበረታታሉ።
- የጨረታ አሸናፊው ያሸነፈበት እቃ በሚደረገው ውል መሰረት በራሱ ትራንስፖርት በኮ/ቀ/ክ/ከ/ወ/9 ፋይናንስ ጽ/ቤት ንብረት ክፍል ድረስ ማቅረብ አለበት፡፡ የጨረታ ሰነዱን በኮ/ቀ/ክ/ከ/ወ/9 ፋይናንስ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 7 በግንባር ቀርቦ ማስገባት አለበት።
- ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለአስር የስራ ቀናት በአየር ላይ ቆይቶ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 4፡00 ቢሮ ቁጥር 7 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው በኮ/ቀ/ክ/ከ/ወ/9 ፋይናንስ ጽ/ቤት ይከፈታል።
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡እንዲሁም መስሪያ ቤቱ ለጨረታ ከቀረበው እቃ እስከ 20 ፐርሰንት የመቀነስም ሆነ የመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለአሸናፊዎች ድርጅት የውል ማስከበሪያ 10 ፐርሰንት ማስያዝ አለበት።
አድራሻ ፡- ጦርሀይሎች ሙሉ ወንጌል ቸርች ጀርባ ገባ ብሎ
የቢሮ ስልክ ቁጥር 0113-69-19-92
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9/ፋ/ጽ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-28
- Bid closing time: 09:30
- Bid closing (note): ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለአስር የስራ ቀናት በአየር ላይ ቆይቶ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት
- Bid opening: 2026-08-28 10:00
- Bid opening (note): ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለአስር የስራ ቀናት በአየር ላይ ቆይቶ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Kolfe Keranio Sub City Woreda 9 Finance and Economic development Office
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 300.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Aug 18, 2026)
- Posted at: 2026-08-18T15:09:43.000Z