Water Engineering Machinery and Equipment

ጢስ እሳት ውሃ ስራዎች ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የጨረታ ሰነድ ላይ ማስተካከያ ማድረግ እና የጨረታ መዝጊያ ጊዜን ማራዘም ይፈልጋል

Description

የጨረታ ሰነድ ላይ ማስተካከያ ማድረግ እና የጨረታ መዝጊያ ጊዜን ማራዘም ማስታወቂያ

ኩባንያችን ጢስ እሳት ውሃ ስራዎች ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በቀን 04/12/2018 ዓ.ም በጨረታ ቁጥር TIS/02/2018 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ለከብተሌ ከተማ መጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ግልጽ ጨረታ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን አንጂ የጨረታ ሰነዱ ላይ ማስተካከያ ስለተደረገበት የተስተካከለውን የጨረታ ሰነድ በኩባንያው ድህረ ገጽ www.tisisat.com ላይ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ጨረታው የሚዘጋበት ቀንም ወደ 22/12/2018 ዓ.ም መራዘሙን እናሳውቃለን።

ጢስ እሳት ውሃ ስራዎች ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/6a7af1550a538a0b14000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-08-28
  • Bid closing time: 15:00
  • Bid opening: 2026-08-28 15:30
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Tis Esat Water Works P.L.C
  • Published on: Addis Zemen (Aug 20, 2026)
  • Posted at: 2026-08-20T10:44:57.000Z
← Back to all tenders