Textile, Garment and Leather
በአራዳ ክ/ከተማ በወረዳ 02 ስር የሚገኘዉ የቀይ ኮከብ ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት አመት የተለያዩ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
More tags
Description
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ መ/ቁ 001/2019 ዓ.ም
በአራዳ ክ/ከተማ በወረዳ 02 ስር የሚገኘዉ የቀይ ኮከብ ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019ዓ.ም በጀት አመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈላጋል፡፡
|
የሎት ቁጥር |
የሎት አይነት በዕቃና በአገልግሎት |
መያዝ ያለበት የጨረታ ማስከበሪያ |
የጨረታ ሰነድ መሸጥ የሚጀምርበት ቀን |
የጨረታ መዝጊያ ቀን |
ለሁሉም ዕቃዎች |
|
በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ |
በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 11ኛው የስራ ቀን |
ለሁልም እቃዎች ናሙና መቅረብ አለበት |
|||
|
ሎት 1 |
የደንብ ልብስ እና የደንብ ልብስ ስፌት 6211 |
11,000 |
|
|
|
|
ሎት 2 |
አላቂ የቢሮ እቃዎች 6212 |
10,500 |
|
|
|
|
ሎት 3 |
የሕትመት ዕቃዎች -6213 |
4,000 |
|
|
|
|
ሎት 4 |
አላቂ የሕክምና ዕቃዎች -6214 |
3,000 |
|
|
|
|
ሎት 5 |
አላቂ የትምህርት ዕቃዎች 6215 |
10,900 |
|
|
|
|
ሎት 6 |
አላቂ የፅዳት ዕቃዎች -6218 |
14,450 |
|
|
|
|
ሎት 7 |
ልዩ ልዩ መሳሪዎች 6219 |
4,000 |
|
|
|
|
ሎት.8 |
ቋሚ እቃ 6314 |
9,500 |
|
|
|
|
ሎት.9 |
ለማሽነሪ እድሳት ጥገና እና CCTV ካሜራ 6243 |
3,400 |
|
|
|
|
|
አጠቃላይ ድምር |
70,750 |
|
|
|
በዚሁም መሰረት በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ቅድመ ሁኔታዎች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
- በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ምዝገባ፤ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር ከፍለው ፍቃድ ያደሱ፤ በጨረታ ይሳተፉ ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለዉና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ፡፡
- በመንግስት ግዢ ኤጀንሲ ድረ ገፅ በአቅራቢ የተመዘገቡ የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር /10/ የስራ ቀናት ዝርዝር የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200/ሁለት መቶ ብር / ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 03 በመቅረብ በስራ ሰዓት መግዛት የሚችሉ መሆኑን ይገልፃል፡
- ማንኛውም ተጫራች በሰነዱ ላይ ናሙና እንዲቀርብባቸው ለሚጠየቁ ዕቃዎች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ናሙና ማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡
- ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ዝርዝር ቫት /VAT/ ማካተት አለባቸው ቫት ሳይካተት የቀረበ ዋጋ አለማካተቱን ካልገልጸ እንዳካተቱ ይቆጠራል፡፡
- ተጫራቾች ስፔስፊኬሽን ለሚያስፈልጋቸው ዕቃዎች ስፔስፊኬሽን ማቅረብ ይኖርባቸዋል ፡፡
- ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ምድብ ለይተው ለእያንዳንዱ ምድብ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሰነድ ሲፒኦ /CPO/ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በፖስታ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት የት/ቤቱ ንብረት ክፍል ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የሚጫረቱበትን የመወዳደሪያ ዋጋ ሞልተው ዋናውንና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
- ጨረታው በ11ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ታሽጎ በ4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል 11ኛው ቀን የስራ ቀን ላይ ካልዋ በሚቀጥለው የስራ ቀን ጨረታው ይከፈታል ፡፡
- ተጫራቾች በሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ላይ ሙሉ ስምና ፊርማቸውን የድርጅቱን ማህተም ማድረግ አለባቸው፡፡
- መ/ቤቱ አቅርቦቱን 20% በመቶ መጨመር ወይም መቀነስ ይችላል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ አሸናፊው እንደታወቀ ያሸነፈበትን ከጠቅላላዋጋው 10% የውል ማስከበሪያ /ዋስትና በባንክ በተረጋጋጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤ ተጫራቾች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከተገለጸበት እስከ 7 ቀን በኋላ ቀርቦ ውል ካልፈረመ ለጨረታ ያስያዘው ገንዘብ ተወርሶ ለመንግስት ገቢ ይደረጋል ፡፡
- አድራሻ፡- ቀይ ኮከብ ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛና መካከለኛ /ደ/ት/ቤት ልዩ ስሙ ጣሊያን ሰፈር ወይም ከዮሃንስ ቤተክርስትያን ወደ ጎጃም በረንዳ በሚወስደው መንገድ አራት መንታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡
- ለበለጠ መረጃ በት/ቤቱ ስልክ ቁጥር 011-1-71-50–64 ደውለው ይጠይቁ
በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 02 የቀይ ኮከብ ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛና መካከለኛ ደ/ት/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-09-03
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-09-03 12:00
- Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን በ4፡30 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Key Kokob Kindergarten and Elementary School
- Buyer address: ልዩ ስሙ ጣሊያን ሰፈር ወይም ከዮሐንስ ቤተክርስቲያን ወደ ጎጃም በረንዳ በሚወስደው መንገድ አራት መንታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 200.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Aug 22, 2026)
- Posted at: 2026-08-22T09:42:51.000Z