Food Items and Drinks
Debre Birhan University :Procurement of Food and Beverages
Description
Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website
https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/6380aa04-e7f6-4689-aed8-4c8e7cf30b26/open
Reference Number: DBU-NCB-G-0019-2019-BID-Open Lot Reference: DBU/NCB/G/0012/2019-BID
Procurement Information
- Procurement Type: Bidding
- Procurement Method: Open
- Market Type: National
- Envelope Type: single envelop
- Category: Goods
Procuring Entity
Organization: Debre Birhan University
Contact Information
Address: debrebirhan
Town: debrebirhan
Country: Ethiopia
P.O. Box: 445
Post Code: 445
Telephone: +251 116375879
Email: [email protected]
Office: G-17
Important Dates
- Invitation Date: Aug 24, 2026, 12:00 AM
- Submission Deadline: Sep 03, 2026, 4:00 PM
- Opening Schedule: Sep 03, 2026, 4:30 PM
- Clarification Deadline: Aug 29, 2026, 5:00 PM
Eligibility Requirements
Participation Fee: 200
Bid Security: 200000 ETB
Bid Security Forms (Local): Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee, CPO
Bid Security Forms (SME): Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee, CPO, Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise
Qualification Requirements
- Delivery and Completion ScheduleBidder has failed to submit dated Delivery and Completion Schedule presented as per template in Section 6, Statement of RequirementsReference: ITB 35.4
Procurement Classification
- 104000000: Food supplies
Source of Fund
- Treasury
Governing Rule
The Federal Republic of Ethiopia
Terms and Conditions
በጨረታው ላይ የወጣውን የተለያዩ የአትክልት አቅርቦት (የሁለት ዓመት የማህቀፍ ግዥ) በዝርዝር መግለጫው መሠረት በባለሞያ ተረጋግጦ ንብረት ክፍል ገቢ ይሆናል፡፡ አሸናፊው ድርጅት ንብረቱን በደ/ብርሃን ዩኒቨርስቲ በዋናው ግቢ እና በአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ግቢ መጋዘን በራሱ ትራንስፖርት አጓጉዞ የሚያስረክብ ይሆናል፡፡ ውድድሩ በጥቅል ዋጋ ስለሆነ ተጫራቾች ዋጋ ሲሞሉ ሁሉም እቃዎች ላይ ዋጋ መሙላት አለባቸው ካልሞሉ ግን ከውድድር ውጭ ያስደርጋል፡፡ ህጋዊነቱን ለማረጋገጥ ይረዳን ዘንድ ለጨረታው የተጠየቀውን የጨረታ ማስከበሪያ በሲስተሙ ላይ መለጠፍዎ እንዳለ ሆኖ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ኦርጅናሉን የጨረታ ማስከበሪያ የጨረታውን ስም እና ቁጥሩን በመግለጽ ዩንቨርሲቲው ግዥ ቡድን ቢሮ ቁ. 17 ተጫራቹ ማቅረብ አለበት፡፡ ፡፡ አቅርቦቱ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ወይም መጠን ይሆናል፡፡ በጨረታ መክፈቻ ሂደት ወቅት ከጨረታው ከመከፈቱ 1 ሰዓት ቀደም ብሎ የጨረታ መክፈቻ ቁልፉን መላክ አለባቸው፡፡ ተጫራቾች በአነስተኛና ጥቃቅን የተደራጁ ማህበራት ከሆኑ ካደራጃቸው አካል የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚሆን በሲስተሙ ላይ የተገለጸውን የገንዘብ መጠን ተጠቅሶ ዋስትናውን የሚወስድ መሆኑን የሚገልጽ በአደራጃቸው መ/ቤት የበላይ ኃላፊ ብቻ የተፈረመ ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ተጫራቹ የተሰማሩበት የንግድ መስክ ተዛማጅ ካልሆነ ከውድድር ውጪ ያስደርጋል፡ ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Tender details
- Deadline: 2026-09-03
- Bid closing time: 16:00
- Bid opening: 2026-09-03 16:30
- Region: Amhara
- Publishing entity: Debre Birhan University
- Bid bond: 200000 ETB
- Bid document price: 200
- Published on: Government (Aug 26, 2026)
- Posted at: 2026-08-26T06:38:27.000Z