Pharmaceutical Products

በልደታ ክ/ከተማ በወረዳ 2 ስር የሚገኘው የመዝገበ ብርሀን ቅድመ አንደኛ፣ 1ኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 የበጀት ዓመት የሚያስፈልጉ ግባቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Description

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በልደታ ክ/ከተማ በወረዳ 2 ስር የሚገኘው የመዝገበ ብርሀን ቅድመ አንደኛ፣1ኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 የበጀት ዓመት የሚያስፈልጉ ግባቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

የግዥው መለያ ቁጥር 001/2019

ሎት 1

የደንብ ልብሶች

የጨረታ ማስከበሪያ የብር መጠን

19,000 ብር

ሎት 2

ኣላቂ የጽሕፈት መሣሪያዎችና የቢሮ እቃዎች

>>     >>

7,000ብር

ሎት 3

ህትመት

>>     >>

3,000 ብር

ሎት 4

አላቂ የህክምና እቃዎች

>>     >>

1,000 ብር

ሎት 5

አላቂ የትምህርት እቃዎች

>>     >>

3,000 ብር

ሎት 6

የፅዳት እቃዎች

>>     >>

2,000 ብር

ሎት 7

ልዩ ልዩ መሣሪያዎች

>>     >>

1,000 ብር

ሎት 8

ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች

>>     >>

2,500 ብር

ሎት 9

ቋሚ የቢሮ እቃዎች

>>     >>

2,000 ብር

ሎት 10

የደንብ ልብስ ስፌት

>>     >>

2,000 ብር

በዚህ መሰረት በጨረታ መሳተፍ የምትፈልጉ፡-

  • የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ የዘመኑን ግብር አጠናቃችሁ የከፈላችሁ
  • በመንግሥት ግ/ን/አስ/ኤጀንሲ ድህረ ገፅ ላይ በአቅራቢዎች ምዝገባ የተመዘገቡ የቫትና የቲን ተመዝጋቢ የሆኑና የምስክር ወረቀት ማቅረብ የምትችሉ።
  • የጨረታ ማስከበሪያ ብር በባንክ በተረጋገጠ ቼክ /CPO/ ከጨረታው ሰነድ ጋር ማቅረብ የምትችሉ።
  • የጨረታ አሸናፊ 10% የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርበታል።
  • ለጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 300 (ሦስት መቶ ብር) በመክፈል ይህ ጨረታ ሰነድ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በመዝገበ ብርሀን ቅድመ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ፋይናንስ የሥራ ሂደት ቢሮ በግንባር በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  • ተጫራቾች የምትጫረቱትን እቃ ሎት1--- ለሎት2 - ለሎት3 ---- ለሎት4 ---- ለሎት5--ለሎት6 - ለሎት7 ናሙና ጨረታው ከመከፈቱ አንድ ቀን በፊት ማቅረብ አለባችሁ።
  • ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን እቃዎች ለእያንዳንዱ ቫትን ጨምሮ ያለውን ዋጋ ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል።
  • የዘገየ ጨረታና በጨረታ መክፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ ተቀባይነት የለውም።
  • አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች በራሱ /ባሸናፊው/ ትራንስፖርት ግዥ ፈፃሚው መ/ቤት ድረስ የማቅረብ ግዴታ አለበት።
  • ተጫራቾች የምታቀርቡትን ዋጋ ዝርዝር በሰነዱ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ ቦታ በግልፅ ሞልታችሁ ኮፒና ኦርጅናል በማድረግ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10ኛው ቀን ድረስ በሥራ ሰዓት ለዚሁ ጨረታ ማስገቢያ በተዘጋጀው ሳጥን በመዝገበ ብርሀን ቅድመ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ማስገባት ይኖርባችኋል።
  • የጨረታ ሳጥኑ ማስታወቂያው ከወጣበት በ10ኛው ቀን በ11፡30 ሰዓት ታሽጎ በ11ኛው ቀን 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት ይከፈታል 11ኛው ቀን የበዓል ቀን ወይም የእረፍት ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል።
  • መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • አድራሻ፡- ጦር ሀይሎች የቀድሞው ኦሜድላ ጀርባ በተለምዶ አይነስውራን ድርጅት ፊት ለፊት
  • ስልክ፡- 011-3-71-03-57 /011-3-69-05-34

በልደታ ክ/ከተማ በወረዳ 2 የመዝገበ ብርሀን ቅድመ አንደኛ፣ 1ኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-10
  • Bid closing time: 17:30
  • Bid closing (note): ይህ ጨረታ ሰነድ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10ኛው ቀን በ11፡30 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-09-11 12:00
  • Bid opening (note): ይህ ጨረታ ሰነድ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን 4፡30 ሰዓት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Mezgebe Birhan Kindergarten & Elementary School
  • Buyer address: ጦር ሀይሎች የቀድሞው ኦሜድላ ጀርባ በተለምዶ አይነስውራን ድርጅት ፊት ለፊት
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 300.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Aug 30, 2026)
  • Posted at: 2026-08-31T07:56:01.000Z
← Back to all tenders