Spare Parts and Car Decoration Materials

የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የተሽከርካሪዎች መለዋወጫ እና ተያያዥ እቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

ERC DSPA ግ.ጨ.ቁ 03/2019

የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች የተጠቀሱትን አቅርቦቶች ፍላጎት ካላቸው የአገር ውስጥ ድርጅቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

  • የተሽከርካሪዎች መለዋወጫ እና ተያያዥ እቃዎች አቅርቦት ግዥ

በመሆንም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ህጋዊ ስነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል

  • የታደሰ ንግድ ፍቃድ
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ
  • በዘርፉ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት
  • የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት /ቲን/
  • ታክስ ክሊራንስ

ተጫራቾች በሽርክና በጥምረት በጋራ ወይም በቅንጅት የሚጫረቱ ከሆነ የመመስረቻ ሰነድ ማቅረብ አለባቸው

  • ርክክቡ የሚፈጸምበት ቦታ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ዋናው መስሪያ ቤት
  • ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ለ 30 (ሰላሳ) ቀናት
  • የጨረታ ማስከበሪያ መጠን 175,000.00 (መቶ ሰባ አምስት ሺ) ብር ሆኖ የጨረታ ማስከበሪያው በሲ.ፒ.ኦ በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ሆኖ ጨረታ ከተከፈተበት 60 (ስልሳ) ቀናት የሚቆይ መሆን ይኖርበታል፤
  • ሰነድ ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ዋና መ/ቤት በግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 75 የማይመለስ 1000 /አንድ ሺ ብር/ በመክፈል መውሰድ ትችላላችሁ::
  • ጨረታው አየር ላይ የሚውልበት ቀን 24/12/2018 ዓ.ም
  • ጨረታው የሚዘጋው፡- 08/01/2019 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ሆኖ በእለቱ ከሰዓት 9፡30
  • ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በጨረታው አከፋፈት ላይ መገኘት የሚችሉ መሆኑ፤
  • የሚቀርበው እቃ አይነትና ይዘት በጨረታ ሰነዱ የተገለጹ መስፈርቶችን አሟልቶ መቅረብ የሚችል
  • ኮርፖሬሽኑ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  • ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ ዋናው መስሪያ ቤት በሚገኝበት አዲስ አበባ መሻለኪያ ከሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት የቀድሞው አራተኛ ክፍለ ጦር ግቢ በአካል ወይም በስልክ 0114702063/0114702064 መጠየቅ ይቻላል።

የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አዲስ አበባ


Tender details

  • Deadline: 2026-09-18
  • Bid closing time: 15:00
  • Bid opening: 2026-09-18 15:30
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Ethiopian Railways Corporation
  • Buyer TIN: 0004722443
  • Bid bond: 175,000 ብር
  • Bid document price: 1000.00 /አንድ ሺህ ብር/
  • Published on: Reporter (Aug 30, 2026)
  • Posted at: 2026-08-31T13:44:53.000Z
← Back to all tenders