Textile, Garment and Leather
በየካ ክ/ከተማ በወረዳ 04 የሚገኘው የአዲስ ብርሃን ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና የመደ/ት/ቤት በ2019 ዓ.ም የደንብ ልብሶች፣ የስቴሽነሪ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች እና የስፖርት ትጥቅ፣ ኮምፒውተር፣ ላፕቶፕ እና ቋሚ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
Textile, Garment and LeatherShoes and Other Leather ProductsTextile, Garments and Uniforms
Addis Ababa
More tags
StationeryOffice Supplies and ServicesCleaning and Janitorial Equipment and ServiceEquipment and AccessoriesElectrical, Electromechanical and ElectronicsComputer and AccessoriesIT and TelecomOffice Machines and AccessoriesOffice FurnitureFurniture and FurnishingAmharic2merkatoAddis Birihan Kindergarten and Elementary School
Description
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 01
በየካ ክ/ከተማ በወረዳ ዐ4 የሚገኘው የአዲስ ብርሃን ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና የመደ/ት/ቤት በ2019 ዓ.ም በመንግሥት በተመደበ በጀት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የደንብ ልብሶች፣ የስቴሽነሪ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች እና የስፖርት ትጥቅ፣ ኮምፒውተር ላፕ ቶፕ እና ቋሚ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
- ሎት 01 የደንብ ልብስ
- ሎት 02 የስቴሽነሪ ዕቃዎች
- ሎት 03 አላቂ የጽዳት እቃዎች
- ሎት 04 ከምፒውተር እና ላፕ ቶፕ
- ሎት 05 ቋሚ እቃዎች መሆኑን እያሳወቅን በዚህ መሰረት ከዚህ በላይ በተጠቀሱት ሎቶችና የጨረታ ኮዶች መወዳደር ይችላሉ፡፡
|
ተ.ቁ |
እቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች መግለጫ |
የግዥው ምድብ
|
የግዥው ሎት ምድብ |
የፋይናንስ ምድብ
|
የጨረታ ማስከበሪያ የብር መጠን |
|
1 |
የደንብ ልብስ |
ዕቃ |
ሎት 01 |
መደበኛ በጀት |
10,000.00 ብር |
|
2 |
የስቴሽነሪ እቃዎች |
ዕቃ |
ሎት 02 |
መደበኛ በጀት |
10,000.00 ብር |
|
3 |
አላቂ የጽዳት እቃዎች |
ዕቃ |
ሎት 03 |
መደበኛ በጀት |
10,000.00 ብር |
|
4 |
ኮምፒውተር እና ላፕ ቶፕ |
ዕቃ |
ሎት 04 |
መደበኛ በጀት |
10,000.00 ብር |
|
5 |
ቋሚ እቃዎች |
ዕቃ |
ሎት 05 |
መደበኛ በጀት |
10,000.00 ብር |
በዚህ መሠረት በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች
- የዘመኑን የስራ ግብር የከፈሉ
- ቫት (VAT) ተመዝጋቢ መሆናቸውን ሰርተፍኬት ያላቸው
- ተጫራቾች የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር(TIN) ሰርተፍኬት ያላቸው የንግድ ዘርፍ ሕጋዊ ፍቃድ ያላቸው
- በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ያላቸው
- ለጥቃቅንና አነስተኛ ተጫራቾች በራሳችሁ የምታመርቱትን ምርት ብቻ ደብዳቤ በመያዝ መሳተፍ እንጂ ለሌሎች እቃዎች ላይ ለምትወዳደሩበት እቃዎች እንደማንኛውም ተጫራች ማስያዣና የጨረታ ሰነድ ገዝታችሁ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን፡፡
- ተጫራቾች ዋጋ መሙላት ያለባቸው ት/ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ ብቻ ነው። እንዲሁም ስርዝ ድልዝ ያለው የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም።
- ተጫራቾች ያሸነፉትን ዕቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ትምህርት ቤቱ ድረስ በማምጣት ማስረከብ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች ጨረታውን ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 (አስር) የሥራ ቀናት የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ) ብር በመክፈል ከፋይናንስ ቢሮ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
- ለእያንዳንዱ ዕቃ ዋጋ ሲያቀርቡ ቫት ያካተተ መሆን አለበት።
- ተጫራቾች ጨረታ አሸንፈው ውል ሲዋዋሉ ባሸነፉበት እቃ ላይ አጠቃላይ ብር 10% ውል ማስከበሪያ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው በ11 (አስራ አንደኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት የሚታሸግ ሲሆን በዛኑ ቀን 4፡30 ሰዓት ተጫራቾችና ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው በግልጽ ይከፈታል።
- ተቋሙ ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ በተናጥልም ሆነ በጥቅል እቃዎችን በመምረጥ የመግዛት መብት የተጠበቀ ነው።
- የተወዳደራችሁትን እቃ ጠቅቃላላ የዋጋ ድምር ማስቀመጥ አለባችሁ።
- ተቋሙ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል ጨረታውን የመሰረዝ መብት አለው።
አድራሻ፡- ጃን ሜዳ እንደጨረሱ የፈረንሳይ መገንጠያ የቀድሞ 05/06 በሚባለው ወደ ውስጥ 300ሜ ገባ ብሎ
ለበለጠ መረጃ፡- ስልክ ቁጥር 011-1 24-88-74
በየካ ክ/ከተማ በወረዳ 04 የሚገኘው የአዲስ ብርሃን ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና የመ/ደ/ት/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-09-12
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ጨረታው በ11 (አስራ አንደኛው) ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-09-12 12:00
- Bid opening (note): ጨረታው በ11 (አስራ አንደኛው) ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Addis Birihan Kindergarten and Elementary School
- Buyer address: ጃንሜዳ እንደጨረሱ የፈረንሳይ መገንጠያ በቀድሞ ቀበሌ 05/06 ወይም ወረዳ 04 ውስጥ የሚገኘው የአዲስ ብርሃን የመጀ/ደ/ት/ቤት
- Bid bond: ለእያንዳንዱ ሎት 10,000.00 ብር
- Bid document price: 200.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Sep 01, 2026)
- Posted at: 2026-09-01T13:38:54.000Z