Catering and Cafeteria Services
ዩናይትድ ቢቨሬጅስ አ/ማ ሞጆ ለሚገኘው ፋብሪካ የሰራተኞች ምግብ ክበብ(ካፍቴሪያ) ለመስጠት ብቁ የሆኑ አቅራቢዎችን ማወዳደር ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
ቁጥር UBE-CAF-MOJO-075
ድርጅታችን ዩናይትድ ቢቨሬጅስ አ/ማ ሞጆ ለሚገኘው ፋብሪካ የሰራተኞችምግብ ክበብ(ካፍቴሪያ) ለመስጠት ብቁ የሆኑ አቅራቢዎችን ማወዳደር ይፈልጋል።
ተጫራቾች በድርጅቱ የተዘጋጀውን የጨረታ ዝርዝር በነጻ ከዩናይትድ ቢቨሬጅስ አ/ማ ዋና ቢሮ (ቦሌ ዋርካ ታወር በስተጀርባ) በሚገኘው በስራ ሰዐት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 2/2018 ዓ.ም ድረስ መጥተው መውሰድ ይችላሉ።
የጨረታ ሰነዱን መስከረም 6 ቀን 2019 ዓ.ም ጠዋት 5፡00 ድረስ በሰም በታሸገ ፖስታ በዋናው ቢሮ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል።
ድርጅታችን ዩናይትድ ቢቨሬጅስ አማ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ +251 93 071 5154
Tender details
- Deadline: 2026-09-16
- Bid closing time: 11:00
- Bid opening: 2026-09-16 11:00
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት አልተገለጸም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: United Beverages Share Company
- Published on: Reporter (Sep 06, 2026)
- Posted at: 2026-09-07T11:38:01.000Z
- Source: 2merkato