Catering and Cafeteria Services
ቶታል ኢነርጂስ ማርኬቲንግ ኢትዮጵያ አ.ማ. በአዲስ አበባ ከተማ ቶታል ኢነርጂስ ቤቴል ነዳጅ ማደያ ውስጥ የሚገኘውን ለካፍቴሪያ/ለሬስቶራንት አገልግሎት የሚውል ቦታ ለማስተዳደር ብቁ የሆኑ እና ተሞክሮ ያላቸውን አገልግሎት ሰጪዎች አወዳድሮ ማስገባት ይፈልጋል
Description
ለካፌ/ሬስቶራንት ለሚውል ቦታ የወጣ ጨረታ
Tender for Café/Restaurant Space
ቶታልኢነርጂስ ማርኬቲንግ ኢትዮጵያ አ.ማ. በአዲስ አበባ ከተማ ቶታል ኢነርጂስ ቤቴል ነዳጅ ማደያ ውስጥ የሚገኘውን ለካፍቴሪያ/ለሬስቶራንት አገልግሎት የሚውል ቦታ ለማስተዳደር ብቁ የሆኑ እና ተሞክሮ ያላቸውን አገልግሎት ሰጪዎች አወዳድሮ ማስገባት ይፈልጋል።
ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቾች፣
- በካፍቴሪያ ወይም ሬስቶራንት ከ3 (ሶስት) አመት ያላነሰ ልምድ ያላቸው ቢሆን ይመረጣል፣
- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ የተረጋገጠ እና የታደስ ንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፍይ መለያ ቀጥር ያላቸው፣
- ከሚመለከተው የጤና ቢሮ/የምግብና መድኃኒት ተቆጣጣሪ ባለስልጣን በዘርፉ የተሰጠ የሥራ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ፣
- ከላይ የተጠቀሰዉ ስራ የሚጠይቀውን የመስሪያ ካፒታል /ገንዘብ በግላቸው የማቅረብ አቅም ያላቸው፣
- ወቅታዊ የሆነና ያለፉትን 6 (ስድስት) ወራት የሚያሳይ በባንክ የተረጋገጠ የባንክ ስቴትመንት ማቅረብ የሚችሉ ሆነው ከባንኩ የማረጋገጫ ደብዳቤ ማምጣት የሚችሉ።
ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾች፣
- የጨረታ ሰነዱን ከጳጉሜ 2 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ መስከረም 11 ቀን 2019 ዓ.ም በስራ ሰዓት ሙለጌ ህንፃ 9ኛ ፎቅ በሚገኘው የኩባንያው ዋና መስሪያ ቤት የሽያጭ ቢሮ በመገኘት የማመልከቻ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
- ጨረታው መስከረም 11 ቀን 2019 ዓ.ም ከቀኑ 10፡30 ይዘጋል።
- ከላይ ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ በኋላ የሚቀርብ የማመልከቻ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም።
- ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ቶታል ኢነርጂስ ማርኬቲንግ ኢትዮጵያ አማ.
ዋናው መስሪያ ቤት የግዥ ክፍል
ሳሪስ መንገድ ቡና ቦርድ ፤ ሙለጌ ህንፃ 7ኛ ፎቅ
ስልክ፣ 011 465 3044 ወይም 011 466 8025
Tender details
- Deadline: 2026-09-21
- Bid closing time: 16:30
- Bid opening: 2026-09-21 16:30
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለጸም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Total Energies Marketing Ethiopia S.C.
- Buyer address: Buna Bord Mullege Building 7th Floor
- Published on: Reporter (Sep 06, 2026)
- Posted at: 2026-09-07T11:51:41.000Z
- Source: 2merkato