Textile, Garments and Uniforms
በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 02 የሚገኘው ነፃነት ብርሃን ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛ እና መካካለኛ ደረጃ ት/ቤት የተለያዩ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
More tags
Description
የመጀመሪያ ዙር የግዥ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 02 የሚገኘው ነፃነት ብርሃን ቅድመ አንደኛ ፤ አንደኛ እና መካካለኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የሚያስፈልጉ ግብአቶች
|
ተ.ቁ |
የግዥ አይነት
|
ሎት |
የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) |
የጨረታ ማስገቢያ ቀን |
ጨረታው የሚዘጋበትና የሚከፈትበት |
|
1 |
አላቂ ደንብ ልብስ |
|
1000 |
ተከታታይ የሥራ ቀናት ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
|
ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን በ10ኛ ቀን 10፡30 ተዘግቶ በሚቀጥለው ከ11ኛ ቀን 4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ በአል ከሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን ቢሮ ቁጥር 3 ተጫራቾች/ ሕጋዊ ወኪል በተገኘበት |
|
2 |
አላቂ የቢሮ እቃዎችና መሣሪያዎች |
|
1000 |
||
|
3 |
አላቂ የትምህርት እቃዎች |
|
1000 |
||
|
4 |
አላቂ የፅዳት እቃዎች |
|
1000 |
||
|
5 |
ልዩ ልዩ መሣሪያዎች |
|
1000 |
||
|
6 |
ለሕንፃ ለቁሳቁስ እና ለተገጣጣሚዎች መግዣ |
|
1000 |
||
|
7 |
አላቂ የሕክምና ዕቃዎች |
|
1000 |
||
|
8 |
ለፕላንት ማሽነሪ እና ለመሣሪያ መግዣ |
|
1000 |
በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርት የማያሟሉ ማንኛውም ተጫራቾች መጫረት ይችላል።
- ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው ተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ የዘመኑን የሀገር ውስጥ ግብር ሙሉ በሙሉ የከፈሉ፡፡
- ተጫራቾች ያሸነፉበትን እቃ ት/ቤቱ ድረስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በግልጽ ስርዝ ድልዝ የሌለበት፤ የነጠላ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ ማስቀመጥ አለበት፡፡ ይህ ካልሆነ ግን መ/ቤቱ የተሞላውን ዋጋ ቫት እንደተጨመረበት አድርጎ ይወስዳል ፡፡
- የጨረታ ሰነዱን በተቋሙ ክፍያ ሂሳብ ክፍል ቢሮ ቁጥር 3 መግዛት ይችላሉ፡፡ የጨረታ መግዥያ ብር 200ብር /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል በሥራ ሰዓት የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ ፡፡
- ተጫራቾች ተወካይ ከሆነ የተወከለበትን የሚያረጋግጥ ሕጋዊ የውክልና ማስረጃየተወከለበትን ዋናውንና ፎቶ ኮፒ ከጨረታ ስንዱ ጋር ይዞ መቅረብ አለበት ፡፡
- ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በመ/ቤቱ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ፋይናሻል ኦርጅናል፤ ፋይናሻል ፎቶ ኮፒ እና ቴክኒካል መረጃ ለብቻ በማድረግ በ3 የተለያዩ ፖስታ ታሽጎ ማስገባት አለባቸው ሲፒኦ ቴክኒካል ኦርጅናል መረጃ ውስጥ መታሸግ አለበት፡፡
- ት/ቤቱ የተሻለ ዘዴዎችን ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዕቃ ናሙና ማስገባት የሚችሉት የጨረታ ፖስታ ከመከፈቱ በፊት የሚያስገቡትን ናሙና ማቅረብ አለባቸው፡፡
- በጥቃቅንና አነስተኛ ተደራጅተው ፍቃድ ያላቸው ተጫራቾች በምትወዳደሩበት እቃ ላይ ድርጅቱ ቀጥታ በዕቃው ምርት ላይ ተሳትፎ ያለው መሆን እና ማረጋገጫ ማቅረብ አለበት ። ድርጅቱ በእቃው አመራረት ላይ ምንም አይነት ተሳትፎ ከሌለው ከውድድር ውጭ ይሆናል ፤ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ከሆነ የእድገት ደረጃ አነስተኛ ታዳጊ መሆን አለበት፡፡
- ተጫራቾች በሎት1- 4 ላሉ ዕቃዎች ናሙና ማቅረብ አለባቸው፡፡
አድራሻ፡- ከደንበል ሲቲ ሴንተር ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደው መንገድ ድሪም ላይነር ሆቴል አጠገብ 35 ሜዳ ፊት ለፊት ነው፡፡ ሌላ ተጨማሪ መረጃ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 3 ማግኘት ይቻላል፡፡
ስልክ ቁጥር 04-700371 ወይም 0114-166514
በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ ዐ2 የሚገኘው ነፃነት ብርሃን ቅድመ አንደኛ ፤ አንደኛ እና መካካለኛ ደረጃ ት/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-09-17
- Bid closing time: 16:30
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን በ10ኛ ቀን 10፡30
- Bid opening: 2026-09-18 10:30
- Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን በ10ኛ ቀን 10፡30 ተዘግቶ በሚቀጥለው ከ11ኛ ቀን 4፡30 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Netsanet Berhan Kindergarten & Primary School
- Buyer address: ከደንበል ሲቲ ሴንተር ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደው መንገድ ድሪም ላይነር ሆቴል አጠገብ ነው
- Bid bond: 1000 ብር ለያንዳንዱ ሎት
- Bid document price: 200.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Sep 07, 2026)
- Posted at: 2026-09-08T10:38:08.000Z
- Source: 2merkato