Textile, Garments and Uniforms

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የም/ባሌ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት የጨረታ ቀን ማስተካከያ አውጥቷል

Description

የጨረታ ማስተካከያ

የምስራቅ ባሌ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ዙር ጨረታ ነሐሴ 25/12/2018 (August 31/2026) በገጽ 40 ታትሞ ጨረታው አየር ላይ መዋሉ የታወቃል፡፡ ነገር ግን ጨረታ የሚዘጋበት ቀን ስህተት ስላለው ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት በ11ኛው ቀን የሚለው በ16ኛው (አስራ ስድስተኛው) የስራ ቀን ተብሎ ተስተካክሎ እንዲነበብ በዚህ ማስታወቂያ የተስተካከለ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የምስራቅ ባሌ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት /ጊኒር/

 ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ  ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/6a96c0050a538a555b000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-09-17
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት በ11ኛው ቀን የሚለው በ16ኛው (አስራ ስድስተኛው) የስራ ቀን ተብሎ ተስተካክሎ እንዲነበብ በዚህ ማስታወቂያ የተስተካከለ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  • Bid opening: 2026-09-17 12:00
  • Bid opening (note): ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት በ11ኛው ቀን የሚለው በ16ኛው (አስራ ስድስተኛው) የስራ ቀን ተብሎ ተስተካክሎ እንዲነበብ በዚህ ማስታወቂያ የተስተካከለ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  • Region: Oromia
  • Publishing entity: East Bale Zone Finance Office
  • Published on: Addis Zemen (Sep 09, 2026)
  • Posted at: 2026-09-09T10:10:20.000Z
  • Source: 2merkato
← Back to all tenders