Textile, Garment and Leather

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የትምህርት ብልጭታ አ/መ/ደ/ ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም የበጀት አመት ለት/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል

Description

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 1

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የትምህርት ብልጭታ አ/መ/ደ/ ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም የበጀት አመት ለት/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ የፅዳት ዕቃዎች፣ የደንብ ልብስ ከነስፌቱ ፣ቋሚ እቃዎች ፣የስፖርት ትጥቅ ፣ አላቂ የትምህርት ዕቃዎች ፣ አላቂ የቢሮ እቃዎች ፣ የህትመት ስራዎችን ፣ ልዩ ልዩ መሳሪያዎችን ፣ የህክምና እቃዎች እና የፕላንት ማሽነሪ ጥገናና ሰርቪስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚህ መሰረት በጨረታውን መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተለውን ሁኔታ ማሟላትና ማቅረብ አለባቸው ፡፡

1. በአቅራቢነት የተመዘገቡበትን የምዝገባ የምስክር ወረቀት መቅረብ የሚችል፡፡

2. ተጫራቾች በተሰማሩበት የንግድ የዘርፍ የበጀት አመቱ ግብር የከፈለና የታደስ ንግድ ፍቃዱ ያለውና ዋናን በማሳየት ኮፒን ማያያዝ አለበት ፡፡

3. ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን ሰርተፍኬት) ያለውና ቫት ተመዝጋቢ የሆነ ፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200.00/ ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 3 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡

5. ተጫራቾች ባሸነፏቸው ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች የሁለት አመት ዋስትና እና የተለያዩ የፕሪንተርና የፈቶ ኮፒ የማባዣ ቀለሞች /ቶነሮች/ የአንድ አመት ዋስትና መስጠት አለባቸው።

6. ተጫራቾች ለሚያቀርቡት እቃ አይነት ናሙና ማቅርብ ግዴታ አለባቸው፡፡

7. ተጫራቾች ያቀረቡትን አጠቃላይ ዋጋ 2% ፐርሰንት ያልበጠ /በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማሲያዝ አለባቸው፡፡

.

ሎት (የእቃዎች ዝርዝር)

ሲፒኦ ማሲያዣ ብር መጠን

1

ሎት 1- ደንብ ልብስ

12,000

00

2

ሎት 2- አላቂ የቢሮ እቃዎች

12,486

00

3

ሎት 3- ህትመት

3,000

00

4

ሎት 4- የህምና እቃዎች

1,800

00

5

ሎት 5- አላቂ የትምርት እቃዎች

13,257

00

6

ሎት 6- የፅዳት እቃዎች

8,418

00

7

ሎት 7- ልዩ ልዩ መሳሪያዎች

15,520

00

8

ሎት 8- ፕላን ማሽ ነሪ እቃዎች

101,998

60

9

ሎት 9- የኤሌክትሮኒክ ዕቃዎች ጥገናና ሰርቪስ

8,000

00

ተጫራቾች ያሸነፉትን እቃ ዋጋ 10% በሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው፡፡

8. በሚያቀርቡት የእቃ ዋጋ VAT 15% ተሰልቶ መካተት ይኖርበታል ፡፡ ይህ ካልሆነ ግን VAT እንደተካተተበት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡

9. ተጫራቾች የገዙትን የጨረታ ሰነድ ኦረጅናል ላይ ሞልተው በታሸገ ፖስታ ላይ ማህተም በማረግ ከኮፒ ጋር በፋይናንስ ቤሮ ቁጥር 3 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡

10. የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰአት ተዘግቶ በእለቱ 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመ/ቤቱ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 3 ውስጥ ይከፈታል ፡፡ ነገር ግን የመክፈቻው ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀናት ይከፈታል፡፡

11. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡

12. መ/ቤቱ የሚጫረተውን እቃ ብዛት እንደ አስፈላጊነቱ 20% በመጨመር ወይም በመቀነስ ማዘዝ ይችላል፡፡

13. ተጫራቾች ያሸነፉትን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት የጉልበት ወጪ በተቋሙ ቅጥር ግቢ በሚገኘው ንብረት ክፍል ማድረስ አለባቸው፡፡

14. ጨረታው ከተዘጋ በኃላ የሚመጣ የተጫራች ሰነድ ተቀባይነት የለውም ፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- ስልክ ቁጥር ፡-0111 266 273 / 0111 585 706/

አድራሻ ፡- አዲስ አበባ ሬስቶራንት ወረድ ብሎ የአራዳ ክ/ከተማ ትምህርት ፅ/ቤት በወረዳ 05 የትምህርት ብልጭታ አ/መ/ደ/ት/ቤት

አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የትምህርት ብልጭታ አ/መ/ደ/ ት/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-25
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰአት
  • Bid opening: 2026-09-25 12:00
  • Bid opening (note): የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Yetmhirt Bilchita Elementary School
  • Buyer address: በአራዳ ክ/ከተማ በወረዳ 05 ትምህርት ጽ/ቤት አዲስ አበባ ሬስቶራንት አካባቢ ደጃች ውቤ ሰፈር
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 200.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Sep 13, 2026)
  • Posted at: 2026-09-14T10:25:14.000Z
  • Source: 2merkato
← Back to all tenders