Textile, Garment and Leather

በአራዳ ክ/ከተማ በወረዳ 5 ስር የሚገኘው የዓለም ብርሃን ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ/ደ/ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት አመት የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ መ/ቁ 001/2019 ዓ.ም

በአራዳ ክ/ከተማ በወረዳ 5 ስር የሚገኘው የዓለም ብርሃን ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ/ደ/ ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት አመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ቁጥር

የሎት አይነት በዕቃና በአገልግሎት

መያዝ በት የጨረታ ማስከበሪያ

የጨረታ ሰነድ መሸ የሚጀምርበት ቀን

የጨረታ መዝጊያ ቀን

ሁሉም ዕቃዎች

በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ

በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 11ኛው የስራ ቀን

ናሙና መቅረብ በት

ሎት.1

የደንብ ልብስ 62111

7000

 

 

 

ሎት.2

አላቂ የቢሮ እቃዎች 6212

10000

 

 

 

ሎት.3

የሕትመት ዕቃዎች.6213

4000

 

 

 

ሎት.4

አላቂ የሕክምና ዕቃዎች.6214

1500

 

 

 

ሎት.5

አላቂ የትምህርት ዕቃዎች.6215

11000

 

 

 

ሎት.6

አላቂ የፅዳት ዕቃዎች 6218

10000

 

 

 

ሎት.7

ልዩ ልዩ መሣሪያዎች.6219

2500

 

 

 

ሎት.8

የደንብ ልብስ ስፌት 6211

4000

 

 

 

ሎት.9

ቋሚ እቃ ሲኩሪቲ፤ ካሜራ፤ፒያኖ፤ 6313

8000

 

 

 

ሎት.10

ቋሚ እቃ የብረት ሼልፍ፤ የእሳት ማጥፍያ፤ ጠረጴዛ ቴኒስ .6314

6500

 

 

 

 

አጠቃላይ ድምር

64500

 

 

 

በዚሁም መሰረት በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ቅድመ ሁኔታዎች ማሟላት ይኖርባቸዋል

  • በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ምዝገባ ፤የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር ከፍለው ፍቃድ ያደሱ፤ በጨረታ ይሳተፉ/ ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ አለባቸው።
  • ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  • በመንግስት ግዢ ኤጀንሲ ድረ ገፅ በአቅራቢት የተመዘገቡ የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር /10/የስራ ቀናት ዝርዝር የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200/ሁለት መቶ ብር / በቢሮ ሂሳብና ክፍያ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 03 በመቅረብ በስራ ሠዓት መግዛት የሚችሉ መሆኑን ይገልፃል።
  • ማንኛውም ተጫራች በሰነዱ ላይ ናሙና እንዲቀርብባቸው ለሚጠየቁ ዕቃዎች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ናሙና ማቅረብ አለባቸው ይዘው ካልቀረቡ የጨረታ ሰነዱን ማስገባት አይችሉም
  • ተጫራቾች ባቀረቡት ዋጋ ዝርዝር ቫት /VAT/ማካተት አለባቸው ፤ቫት ሳይካተት የቀረበ ዋጋ አለማካተቱን ካልገልጸ እንዳካተተ ይቆጠራል።
  • ተጫራቾች ስፔስፊኬሽን ለሚያስፈልጋቸው ዕቃዎች ስፔስፊኬሽን ማቅረብ ይኖራባቸዋል።
  • ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ምድብ ለይተው ለእያንዳንዱ ምድብ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሰነድ ሲፒኦ / CPO/ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በፖስታ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • ለጥቃቅንና አነስተኛ ተጫራቾች በራሳችሁ በምታመርቱትና በተደራጃችሁበት ዘርፍ ብቻ ደብዳቤ በመያዝ በሀገር ውስጥ ምርት መሳተፍ የምትችሉ ሲሆን ሌሎች ዕቃዎች ላይ ለምትወዳደሩበት እንደማንኛንውም ተጫራች ማስያዣና የጨረታ ሰነድ ገዝታችሁ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን።
  • ያሸነፉባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት የት/ቤቱ ንብርት ከፍል ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  • ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የሚጫረቱበትን የመወዳደሪያ ዋጋ ሞልተው ዋናውንና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  • ጨረታው በ11ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ታሽጎ በ4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። 11ኛው ቀን የስራ ቀን ላይ ካልዋለ በሚቀጥለው የስራ ቀን ጨረታው ይከፈታል።
  • ተጫራቾች በሚቀርቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ላይ ሙሉ ስምና ፊርማቸውን የድርጅቱን ማህተም ማድረግ አለባቸው።
  • መ/ቤቱ አቅርቦቱን 20% በመቶ መጨመር ወይም መቀነስ ይችላል።
  • ተጫራቾች የጨረታ አሸናፊው እንደታወቀ ያሸነፈበትን ከጠቅላላ ዋጋው 10% የውል ማስከበሪያ/ዋስትና በባንክ በተረጋጋጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል። ተጫራቾች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከተገለጸበት ከ7 ቀን በኋላ ቀርቦ ውል ካልፈረመ ለጨረታ ያዝያዘው ገንዘብ ተወርሶ ለመንግስት ገቢ ይደረጋል።

ማሳሰቢያ ፡- ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አድራሻ፡- አራዳ ፍከለ ከተማ ወራዳ 5 ውሃና ፍሳሽ ፍት ለፊት 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ ገባ ብሎ

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 011 126 4709

የዓለም ብርሃን ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ/ደ/ት/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-09-30
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): ጨረታው በ11ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-09-30 12:00
  • Bid opening (note): ጨረታው በ11ኛው ቀንበ4፡30 ሰዓት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Alem Berhan Elementary School
  • Buyer address: አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ውሀና ፍሳሽ ፊት ለፊት 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ ገባ ብሎ
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 200.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Sep 18, 2026)
  • Posted at: 2026-09-18T09:53:45.000Z
  • Source: 2merkato
← Back to all tenders