ፀሐይ ኢንዱስትሪ አ.ማ. ቃሊቲ ብረታ ብረት የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያዎች እና የጽዳት ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር 15/2018

ፀሐይ ኢንዱስትሪ አ.ማ ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ ከዚህ በታች በሎት 1 የተዘረዘሩትን የጽህፈት እና የስራ መገልገያዎች መገልገያዎች በግልፅ ጨረታ እንዲሁም በሎት 2 የተመለከቱትን የፋብሪካ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። 

ሎት 1 የተለያዩ የጽፈት መሳሪያዎች እና የጽዳት ዕቃዎች

ተ/ቁ

የእቃው አይነት

ብዛት በቁጥር

1

Printer toner 26A እና 05A original

20

2

Blue pen original Bic

2000

3

Fax Toner 728 original

20

4

Epson printer toner

20

5

Air freshener DK aricsaca original

50

6

Ear Plug

500

7

Liquid hand soap

100

8

Dust mask ( የአቡራ መከላከያ)

500

9

Vim

200

10

Dettol original

100

11

Glass Cleaner spray

100

12

Abujede (አቡጀዲ)

300

13

Plastic Gl ove

100

14

እና ሌሎችም የቢሮና የስራ መገልገያዎች።

ልዩ ልዩ

ሎት 2 የተለያዩ የማሽን መስዋወጫዎች እና ኩሽኔታዎች የወርክ ሾፕ መገልገያዎች እና ማግ ዌልዲንገ ዋየር እና ሌሎችንም ስማቅረብ በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በሥራ ሰዓት የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከተገስፀበት ቀን ጀምሮ እስከ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በድርጅቱ የገዢ ዋና ከፍስ ቢሮ በመቅረብ የማይመለስ ብር 300 (ሶስ መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።

ስለሆነም

1.ተጫራቾቾ በመስኩ የታደሰ እና ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸው።

2.የጨረታው ተሳታፊዎች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ በታሸገ ፖስታ በማድረገ ስድርጀቱ ግዥ ዋና ክፍል ቢሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

3- ጨረታው ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።

4-ተጫራቾቾ ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺ ብር) በሁኔታዎች ሳይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

5-ድርጅቱ የተሻስ ዘዲ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወደም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ፀሐይ ኢንዱስትሪ አ.ማ.

ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ

ዋና መ/ቤት 011 434 0110 - 011 434 4006


Tender details

  • Deadline: 2026-06-02
  • Bid closing time: 10:00
  • Bid opening: 2026-06-02 10:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Tsehay Industry S.C.
  • Bid bond: 20,000.00 ብር
  • Bid document price: 300.00 ብር
  • Published: May 17, 2026
  • Posted at: 2026-05-18T08:56:22.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders