Vehicle and machinery sale
ወለል ልማት ማኅበር/ አገር በቀል መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ለጥቂት ጊዜያት ያገለገሉት ሁለት ሞተር ሳይከሎች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳደሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
ወለል ልማት ማኅበር/ አገር በቀል መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ለጥቂት ጊዜያት ያገለገሉት ሁለት ሞተር ሳይከሎች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳደሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ሰው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ የሥራ ቀናት ውስጥ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 600 ስድስት መቶ በመግዛት በሰነዱ ላይ የሚገዙበትን ዋጋ በመሙላት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ሰነዱን ከገዙበት ቀን ጀምሮ እስከ 11ኛዉ ቀን ሰባት (7፡00) ሰዓት/ድረስ ሰነዱን በማስገባት በጨረታው በዕለቱ በ8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ድርጅቱ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡ አ.አ አራዳ ክ/ከ ሱማሌ ተራ ከግሎባል ኢንሹራንስ ሕንፃ በታችኛው ቅያሽ 20 ሜትር ገባ ብሎ በትራስፎረ ፊት ለፊት ባለው ግቢ ደርጅቱ ጽ/ቤት ግቢ
ስልክ ቁጥር፡ 0960172717/0913785152 ወይም 0980492349
ወለል ልማት ማኅበር
Tender details
- Deadline: 2026-08-14
- Bid closing time: 13:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 11ኛዉ ቀን ሰባት (7፡00) ሰዓት
- Bid opening: 2026-08-14 14:00
- Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 11ኛዉ ቀን 8፡00 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Welel Development Association
- Bid document price: 600.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Aug 03, 2026)
- Posted at: 2026-08-04T06:53:48.000Z