Building and Finishing Materials

ዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ያገለገሉ የእንጨት ፓሌቶች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

Description

በድጋሚ የወጣ አስቸኳይ ያገለገሉ ፓሌቶች ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር

NFR 004-2026

የጨረታ ዕቃዎች መመልከቻ ጊዜ

ከሰኞ ነሃሴ 25 እስከ ማክሰኞ 26/2018 ዓ.ም

የጨረታ ሰነድ መግዣ ጊዜ

ከሰኞ ነሃሴ 25 እስከ ማክሰኞ 26/2018 ዓ.ም

የጨረታ ዕቃዎች መገኛ ቦታ

አይሲሲ መጋዘን

የጨረታ ሰነድ መሸጫ ቦታ

ዩኒሴፍ አይሲሲ መጋዘን

የጨረታ ሰነድ መመለሻ የመጨረሻ ጊዜ

ሃሙስ ነሀሴ 28 2018 ዓ.ም፣ ከቀኑ 10:00 ሰዓት በፊት

የጨረታ ሰነድ መመለሻ ቦታ

ዩኒሴፍ አይሲሲ መጋዘን

የፓሌቶች ብዛት

ከ2000 በላይ

ዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ያገለገሉ የእንጨት ፓሌቶች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የመጫረት ፍላጎት ያላችሁ ተጫራቾች ከላይ በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ የማይመለስ ብር 50.00 (ሃምሳ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነድ መግዛት ትችላላችሁ፡፡ በተጨማሪም በጨረታው ለመካፈል የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሰነድ ብር 50,000.00(ሃምሳ ሺህ ብር) የባንክ ሲፒኦ በማስያዝ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- ከላይ ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን እየገለፅን የእቃው መገኛ ቦታ አይሲሲ መጋዘን በሚገኙት የድርጅቱ መጋዘኖች መሆኑን እንገልፃለን።

ዩኒሴፍ ጨረታውን የመሠረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

አድራሻችን፡- አይሲሲ መጋዘን

ደብረ ዘይት መንገድ ከጎተራ ወደ ስቴዲየም በሚወስደው መንገድ ከሰናይ ክሊኒክ አለፍ ብሎ ከቀድሞ ላንቻ በቀኝ በኩል ታጥፎ 500ሜትር ርቀት ላይ ያገኙናል፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0911 119447, 0938 607109 ወይም 0912 464149 በመደወል መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡


Tender details

  • Deadline: 2026-09-03
  • Bid closing time: 16:00
  • Bid opening: 2026-09-03 16:00
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት አልተገለጸም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: UNICEF Ethiopia
  • Buyer TIN: 0005437371
  • Buyer address: UNICEF Ethiopia, UNECA Compound, Zambezi Building, 2nd floor Supply Section, Addis Ababa, Ethiopia.
  • Bid bond: 50,000.00 ብር
  • Bid document price: 50.00 ብር
  • Published on: Reporter (Aug 30, 2026), Fortune (Aug 30, 2026)
  • Posted at: 2026-08-31T10:57:58.000Z
  • Buyer website: https://www.unicef.org/ethiopia/
← Back to all tenders