Textile, Garments and Uniforms
አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው የሚገኙ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
More tags
Description
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ የተወረሱ እና በኮንትሮባንድ መንገድ ሲንቀሳቀሱ በጊዘን ጉ/መቆ/ጣቢያ ተይዘው የሚገኙ ምግብ ነክ አልባሳት ፤ ጫማ 1 ኤሌክትሮኒክስ፣ ኮስሞቲክስ፣ ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች፣ የቤት ውስጥ መገልገያ ዕቃዎች መለዋወጫ እና ንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ ጳጉሜ 03/2018፣ ከጠዋቱ 4፡00 ላይ አሶሳ ጉ/መቅመቆ ጣቢያ ላይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም፡-
1. አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ ጣቢያ ለጨረታ በቀረቡት ዕቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በዘርፉ የፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፤ ተጨማሪ እሴት ታክስ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ (ክሊራንስ) ማቅረብ የሚችል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 02/13/2018 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል አሶሳ ጉ/መቅመቆ ጣቢያ የጨረታ ሠነድ በመግዛት እና የጨረታ ማስከበሪያ (C.PO) 5% ብር 150,000 ( አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ ብር) ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዘ በኢንቨሎፕ ወይም በፖስታ በማሸግ አሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል፡፡
|
ተ.ቁ
|
አሶሳ ጉ/መቅ/ መቆ/ጣቢያ |
የጨረታው አይነት |
የንብረት መመልከቻ ቀን |
የጨረታ የመዝጊያ እና የመክፈቻ ቀንና ሠዓት |
|
1 |
አሶሳ ጉ/መቅ መቆ/ጣቢያ
|
የመጀመርያ ዙር ግልጽ ጨረታ
|
ማስታወቂያ ከወጣበት ከ ቀን 25/12/2018 እስከ 02/13/2018 አ.ም. ድረስ ነው፡፡ |
ጳጉሜ 03/2018 3፡45 ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 4፡00 ሠዓት ላይ አሶሳ ጉ/መቅ መቆ ጣቢያ ላይ ይከፈታል፡፡ |
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር +25-15-74-48-37-14 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የአሶሳ ጉ/መቅ/መቆ/ጣቢያ
Tender details
- Deadline: 2026-09-08
- Bid closing time: 09:45
- Bid opening: 2026-09-08 10:00
- Region: Beneshangul Gumuz
- Publishing entity: Assosa Customs Branch office
- Bid bond: 5% ብር 150,000 (አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ ብር)
- Bid document price: 100.00 (አንድ መቶ ብር)
- Published on: Addis Zemen (Aug 31, 2026)
- Posted at: 2026-09-01T07:29:30.000Z