Other Sales

የኢትዮጵያ ፖስታ በጨረታ የሚወገዱ ሚዛኖችና የቴክኖሎጂ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር የኢ/ፖ/አ/ድ ግጨ 02/2018 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ፖስታ የሚወገዱ ንብረቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ በድርጅቱ ዋናው መሥሪያ ቤት ፋይናንስ ዲፓርትመንት 2ኛ ፎቅ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል ለጨረታው የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ግዥ ክፍል ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለሽያጭ የቀረቡት እቃዎች እንደሚከተለው በሠንጠረዥ ተቀምጧል፡፡

ተራ.ቁ.

ሎት

የጨረታው  አይነት

 

ብዛት

በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ የጨረታ ማስከበሪያ(CPO)

የሚከፈትበት ቀን

1

ሎት 01

በጨረታ የሚወገዱ ሚዛኖችና የቴክኖሎጂ እቃዎች

 

ሚዛኖች = 81  

የቴክኖሎጂ እቃዎች=113

30,000.00

መስከረም 13/2019.

 

  ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ፡-

  1.  ኦርጅናል የፋይናንሻል ሠነድ በኤንቨሎፕ ታሽጎ CPO (ሲፒኦ) ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
  2.  ተጫራቾች በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የ30,000.00 (ሰላሳ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ CPO ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  3. ጨረታው መስከረም 13/2019 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ላይ ተዘግቶ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  4. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  5. ሲፒኦ CPO ሲያሠሩ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት/Ethiopian postal Service enterprise” በማለት ማሰራት ይኖርባቸዋል፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 09 69 84-04-12 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::

የኢትዮጵያ ፖስታ


Tender details

  • Deadline: 2026-09-23
  • Bid closing time: 14:00
  • Bid opening: 2026-09-23 14:30
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Ethiopost
  • Buyer address: Addis Ababa, Ethiopia
  • Bid bond: 30,000.00 ብር
  • Bid document price: 300.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Sep 08, 2026)
  • Posted at: 2026-09-08T12:42:25.000Z
  • Buyer website: https://ethio.post/
  • Source: 2merkato
← Back to all tenders