Office Furniture
የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት የተለያዩ ዕቃዎችን ባሉበት ሁኔታ ይዞታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
Office FurnitureFurniture and FurnishingWood and Wood Working
Addis Ababa
More tags
Equipment and AccessoriesElectrical, Electromechanical and ElectronicsComputer and AccessoriesIT and TelecomOffice Machines and AccessoriesOffice Supplies and ServicesStationeryOther MetalsSteel, Metals and AluminiumMetal and Metal WorkingSanitary and CeramicsBuilding and Finishing MaterialsConstruction and Water WorksBanking Equipment and ServicesEquipmentSafety and SecurityDisposal SaleSales, Disposals and ForeclosureOther SalesMaterialsEducation and TrainingLaboratory Equipment and ChemicalsPrinting and PublishingPrinted Advertising MaterialsAdvertising and PromotionSteel Raw Materials and ProductsAmharic2merkatoEducational Materials Production and Distribution Enterprise (EMPDE)
Description
የተወጋጅ ንብረት ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር፡- ግጨ 001/2019
የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት ከዚህ በታች በዝርዝር የቀረቡትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ ይዞታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
በዚህ መሠረት ተጫራቾች፡-
- የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና የግብር ከፋይመለያቁጥር ቲንሠርተፍኬት ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ገዝተው ዝርዝሩን ከሰነዱ መመልከት የሚችሉ ሲሆን የጨረታ ማስከበሪያ በሲፒኦ፡-
- ሎት 1. ልዩ ልዩ የፈርኒቸር ምርቶች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000 (ሃምሳ ሺ ብር)
- ሎት 2. የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች (ሲስተም ዩኒት፣ ሞኒተር እና የተለያዩ ፕሪንተሮች) የጨረታ ማስከበሪያ ብር 5000 (አምስት ሺ ብር)
- ሎት 3. ቁርጥራጭ ብረታ ብረት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 25,000 (ሃያአምስት ሺ ብር)
- ሎት 4. የብረት በርሜል፣ የዕቃ ማጠቢያ ሲንከ፣ የብረት ባልዲ፣ የብረት ካዝና፣ የቡና መፈልፈያ ቋት፣ የእሳት ማጥፊያ ሲሊንደር የጨረታ ማስከበሪያ ብር 25000 (ሃያ አምስት ሺ ብር)
- ሎት 5. የተነጣጠሉ ዴከሰን ሼልፍ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 25000 (ሃያ አምስት ሺ ብር)
- ሎት 6. የሣይንስ ትምህርት መርጃ አላቂና ጥሬ ዕቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50000 (ሃምሳ ሺ ብር)
- ሎት 7. የታይፕራይተር መለዋወጫ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 15000(አስራ አምስት ሺ ብር)
- ሎት 8. የህትመት ተረፈ ምርቶች
- ምድብ 1 ቁርጥራጭ ወረቀት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50000 (ሃምሳ ሺ ብር)
- ምድብ 2 ሲግኒቸር ወረቀት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50000 (ሃምሳ ሺ ብር)
- ምድብ 3 ኮር ያለ ወረቀት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10000 (አሥር ሺ ብር)
- ምድብ 4 ያገለገለ ፕሌት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50000 (ሃምሳ ሺ ብር)
- ምድብ 5 ያገለገለ ፊልም የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10000 (አሥር ሺ ብር)
- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ሰነዱን በመግዛት ንብረቶቹ በሚገኙበት በድርጅቱ ዋና መ/ቤት በመገኘት ማየት ይችላሉ።
- ጨረታው በ11ኛው ቀን ከረፋዱ በ4፡00 ሰዓት ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ይከፈታል። ሆኖም የጨረታው መክፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም ዝግ ላይ ከዋለ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።
- ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቶ የተጠበቀ ነው።
የድርጅቱ ዋና መ/ቤት አድራሻ አ/አ ቦሌ ክፍለ ከተማ ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ከሆሊ ሲቲ ሴንተር ህንፃ ወደ ቀኝ በILRI/ እና FOR ድርጅቶች መካከል በሚያስገባው መንገድ ገባ ብሎ ይገኛል።
ለበለጠ መረጃ፡- በሥራ ሰዓት በ 0911758804 ወይም በ 0911866167 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
የትምህርት መሣሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት
Tender details
- Deadline: 2026-09-24
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን ከረፋዱ በ4፡00 ሰዓት
- Bid opening: 2026-09-24 12:00
- Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን ከረፋዱ በ4፡30 ሰዓት
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Educational Materials Production and Distribution Enterprise (EMPDE)
- Buyer address: Near Gured sholla, besides holy building or in front of ELFORA
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 200.00 ብር
- Published on: Addis Zemen (Sep 14, 2026)
- Posted at: 2026-09-14T11:54:11.000Z
- Source: 2merkato