Disposal Sale

ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ የተለያዩ ያገለገሉ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር OT/17/2018

ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለጹትን የተለያዩ ያገለገሉ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

ሎት-1 ያገለገሉ የተለያዩ ዕቃዎች

.

የዕቃዎቹ ዓይነት

መጠን (የመያዝ ብዛት አቅም)

ብዛት

መግለጫ

1

ያገለገሉ የዳፕ /NPS/ የአፈር ማዳበሪያ ከረጢት በውስጡ ፕላስቲክ ያለው

ባለ 50.

42,500

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

2

ያገለገሉ የዩሪያ የአፈር ማዳበሪያ ከረጢት በውስጡ ፕላስቲክ ያለው

ባለ 50.

22,500

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

3

ባዶ የዘይት በርሜል

ባለ 208 ሊትር

550

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

4

ባዶ ያገለገለ የግሪስ በርሜል

ባለ 180 .

250

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

5

ያገለገለ ሞረድ

በቁጥር

3,747

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

6

የተቃጠለ ዘይት

ባለ 208 ሊትር 75 በርሜል

15,600

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

7

ያገለገለ የሎደር ጎማዎች

መጠኑ 23.5-25

6

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

8

የተለያዩ መጠንና አምፕር ያላቸው ያገለገለ የመኪና ባትሪ

.

7,500

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

9

ፊላፕና የውስጥ ከመነዳሪ (Flap & inner Tube)

.

70,000

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

10

ያገለገለ የአምቦ ውኃ ጠርሙስ

በቁጥር

925

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

11

ያገለገለ የለስላሳ መጠጦች ጠርሙስ

በቁጥር

1,932

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

12

ያገለገለ ክሬኤት ለለስላሳ መጠጦች (የለስላሳ ጠርሙስ ማስቀመጫ)

በቁጥር

213

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

13

ያገለገለ ክሬኤት ለቢራ መጠጦች (የቢራ ጠርሙስ ማስቀመጫ)

በቁጥር

436

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

14

ያገለገለ ክሬኤት ለአምቦ ውኃ መጠጦች (የአምቦ ውኃ ጠርሙስ ማስቀመጫ)

በቁጥር

129

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

15

ያገለገለ የቢራ ጠርሙስ (አጭር)

በቁጥር

9,424

መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል

ስለዚህ በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው ድርጅቶች ጨረታውን ለመግዛት ማመልከቻ፣ የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የታከስ ክሊራንስ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት እና የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፊኬት በማቅረብ እና ለሎቱ የማይመለስ ብር 400 (አራት መቶ) በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከሚከተለው አድራሻ በመግዛት በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።

ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ግዥ ቡድን

ሜክስኮ፣ ፊሊፕስ ሕንፃ ቢሮ ቁጥር 209

የስልክ ቁጥር 011-551-2547

የፋክስ ቁጥር 011-551-2911

ተጫራቾች ከሚያቀርቡት ሰነድ ጋር በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የታክስ ክሊራንስ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፊኬት እና ለጨረታ ማስከበሪያ በጨረታ ሰነድ ውስጥ የተገለጸውን የገንዘብ መጠን በሲ-ፒ.ኦ ማቅረብ አለባቸው።

1. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ሰነድ በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ተከታታይ ቀናት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።

2. ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 8፡15 ሰዓት ላይ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ቢሮ ቁጥር 205 ወስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ነገር ግን ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ የማስገቢያውም ሆነ የመክፈቻ ሥነ ስርዓት በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል።

3. ፊንጫኣ ስኳር ፋብርካ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፍል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ


Tender details

  • Deadline: 2026-08-31
  • Bid closing time: 14:00
  • Bid closing (note): ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ተከታታይ ቀናት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-08-31 14:15
  • Bid opening (note): ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ተከታታይ ቀናት ከቀኑ 8፡15 ሰዓት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Finchaa Sugar Factory
  • Buyer address: Mexico Square, Philips Building, Room No. 207
  • Bid document price: 400.00 ብር
  • Published on: Addis Zemen (Aug 16, 2026)
  • Posted at: 2026-08-17T11:26:11.000Z
← Back to all tenders